የኢትዮጵያ ዋንጫ | ሀዋሳ እና ኢትዮጵያ ቡና ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅለዋል

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሦስተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ሲጠናቀቁ ወደ ሩብ ፍጻሜው የተቀላቀሉ ስምንት ቡድኖች ሙሉ በሙሉ ተለይተዋል።…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች | የሦስተኛ ዙር አራተኛ ቀን ጨዋታዎች

የሦስተኛ ዙር የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ያገኛል ፤ ጨዋታዎቹን አስመልክተን ያቀረብናቸውን መረጃዎች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-2 መቻል

“እንደሚሆን እንጠብቅ ነበር ፣ ያንንም ነው ያገኘነው” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “የፈለግነውን ነገር ሳናገኝ ወጥተናል” አሰልጣኝ ሙሉጌታ…

ሪፖርት | መቻል ለአምስተኛ ተከታታይ ጊዜ ድል አድርጓል

ምሽት ላይ በተደረገው ጨዋታ መቻሎች በከነዓን ማርክነህ እና ቺጂኦኬ ናምዲ ግቦች ወልቂጤ ከተማን 2-0 ረተዋል። በዕለቱ…

መረጃዎች | 29ኛ የጨዋታ ቀን

ስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

ሪፖርት| ጦሩ ከመመራት ተነስቶ ድል አድርጓል

አዳማ ከተማዎች የውድድር ዓመቱ የመጀመርያ ሽንፈት በቀመሱበት ጨዋታ መቻል ተከታታይ አራተኛ ጨዋታውን አሸንፏል። መቻሎች መድንን አንድ…

መረጃዎች| 26ኛ የጨዋታ ቀን

በሰባተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።   መቻል ከ አዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-1 መቻል

“ዕድለኛ በመሆናችን እንጂ የጠበቅነውን ያህል አይደለም የነበረው እንቅስቃሴ” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “እነርሱ ዕድለኞች ነበሩ ውጤቱን አግኝተውታል”…

ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል

በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር መቻል በበረከት ደስታ ድንቅ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር በወላይታ…

መረጃዎች| 16ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መቋጫ የሆኑት ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ፋሲል ከነማ…