መቐለ 70 እንደርታ በአዲስ መንገድ ወደ ልምምድ ሊመለስ ነው

የባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ መቐለ 70 እንደርታዎች በቀጣይ ሰኞ ልምምድ እንደሚጀምሩ ክለቡ አስታውቋል። ተጫዋቾቹ…

መከላከያ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

በዓለማችን ብሎም በሀገራችን በፍጥነት እየተስፋፋ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ለሚደረገው ርብርብ የመከላከያ እግርኳስ…

የወልቂጤ ከተማ የቡድን አባላት የአንድ ወር ደሞዝ ላለመቀበል ወስነዋል

በአስገዳጁ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መነሻ እረፍት ላይ የሚገኙት የወልቂጤ ከተማ ቡድን አባላት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ላለመቀበል…

ወልዋሎዎች ድጋፍ አድርገዋል

የወልዋሎ እግርኳስ ክለብ ለዓዲግራት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብረ ኃይል የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ…

ድሬዳዋዎች የኮሮና ስርጭትን ለመግታት የሚደረገውን ድጋፍ አጠናክረው ቀጥለዋል

የድሬዳዋ ስታዲየም ለለይቶ ማቆያነት እንዲውል ሲደረግ የስፖርት ኮሚሽኑ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። ድሬዳዋ ከተማዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ…

ሀዋሳ ከተማ ሥራ አስኪያጁን ከኃላፊነት አንስቷል

ሀዋሳ ከተማን ለረጅም ዓመታት በሥራ አስኪያጅነት ሲመሩ የነበሩት አቶ ጠሀ አህመድ ተሰናብተው አንዱአለም አረጋ በጊዜያዊነት ተሹሟል፡፡…

ፋሲል ከነማ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል

ፋሲል ከነማ እና የደጋፊ ማኅበሩ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የሚውል የ360 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል። በኮሮና…

የወላይታ ድቻ ቡድን አባላት ድጋፍ ሲያደርጉ አሰልጣኞች እና የቀድሞ ተጫዋቾች ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ አከነውነዋል

የኮሮናን ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል የሚደረገው ድጋፍ የቀጠለ ሲሆን የወላይታ ድቻ የቡድን አባላት የገንዘብ ድጋፍ አበርክተዋል። አሰልጣኞች…

የጣናው ሞገድ ተጨዋቾች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት ድጋፍ አድርገዋል

ይህንን ወረርሽኝ ለመከላከል የተለያዩ የእግርኳስ ቤተሰቦች ድጋፍ ማድረጋቸውን ሲቀጥሉ ዛሬ ረፋድ ደግሞ የባህር ዳር ከተማ ተጨዋቾች…

ሀዋሳ ከተማ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል

የሀዋሳ ከተማ ስፖርት ክለብ የወንድ እና የሴቶች ቡድኑ በጋራ በመሆን ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል የገንዘብ ድጋፍን…