ሀዋሳ ከተማ የሶስት የውጪ ተጫዋቾችን ውል አራዘመ

በአሰልጣኝ አዲሴ ካሳ እየተመራ ካለፉት ዓመታት አንፃር የተሻለ ነጥብን በመሰብሰብ በደረጃ ሰንጠረዡ ስድስተኛ ሆኖ የዘንድሮው የውድድር…

ሀዋሳ ከተማ የመጀመርያ ተጫዋቹን አስፈረመ

ሀዋሳ ከተማ የፊት መስመር ተጫዋቹ ሄኖክ አየለን የመጀመርያው ፈራሚ በማድረግ ወደ ዝውውሩ ገብቷል። ሄኖክ ሄኖክ ከዚህ…

መቐለ ቡርኪናፋሷዊ አማካይ ለማስፈረም ሲቃረብ ፅዮን መርዕድን ሳያስፈርም ቀርቷል

በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ የሚገኙት የሊግ ቻምፒዮኖቹ ምዓም አናብስት የቡርኪፋሶ ዜጋ ያለው አማካይ ለማስፈረም ሲቃረቡ…

ወልዋሎ ተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌን ውል በማራዘም የዝውውር እንቅስቃሴ የጀመሩት ቢጫ ለባሾች ሦስት ተጨማሪ ተጫዋቾች በማስፈረም የአዳዲስ ተጫዋቾችን…

ወላይታ ድቻ አዲስ አሰልጣኝ ሾመ

ገብረክርስቶስ ቢራራ የወላይታ ድቻ አሰልጣኝ ሆነው ተሹመዋል። ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን አጋማሽ በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እየተመራ…

ወልዋሎዎች የሦስት የድሬዳዋ ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀቁ

ከባለፈው ዓመት ቡድናቸው ሦስት ተጫዋቾች ወደ ሌሎች ቡድኖች የሄዱባቸውና በዝውውሩ በስፋት ይሳተፋሉ ተብሎ የተጠበቁት ወልዋሎዎች ከድሬዳዋ…

ሀዲያ ሆሳዕና የቀድሞ ተጫዋቹን መልሷል

ከከፍተኛ ሊግ ካደጉ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ሀዲያ ሆሳዕና ሄኖክ አርፊጮን ከአንድ ዓመት በኋላ ወደ ቡድኑ…

አዳማ አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የነባሮችን ውል አደሰ

አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ከቀጠረ በኋላ ወደ ዝውውር ገበያው የገባው አዳማ አራተኛ ተጫዋቹን ሲያስፈርም የአራት ነባር ተጫዋቾችን…

ወልዋሎ የአሰልጣኙን ውል አራዘመ

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ከወልዋሎ ዓ/ዩ ጋር እንደሚቀጥሉ ተረጋግጧል። ከትናንት በስቲያ ወልዋሎዎች ከዋና አሰልጣኛቸው ዮሃንስ ሳህሌ ጋር…

ናሚቢያዊው አጥቂ ወልዋሎን ለመቀላቀል ተቃርቧል

ወልዋሎ ዓ/ዩ የመጀመርያ ፈራሚውን በእጁ ለማስገባት ተቃርቧል። ባለፈው ዓመት መጀመርያ ቱራ ማጂክን ለቆ ድሬዳዋ ከተማን በመቀላቀል…