ስሑል ሽረ ሶስት ተጫዋቾች አስፈረመ

ባሰናበቷቸው ተጫዋቾች ምትክ ለማስፈረም በሰፊው ወደ ገበያ የወጡት ስሑል ሽረዎች ዮናስ ግርማይ፣ አርዓዶም ገብረህይወት እና ሐብታሙ…

ሀዋሳ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈርሟል

ሀዋሳ ከተማ ጋናዊው አጥቂ ክዋሜ አትራምን በድጋሚ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ ወደ ክለቡ ቀላቅሎታል፡፡ በአጥቂ ስፍራ ላይ ከፍተኛ…

ሐብታሙ ሸዋለም አዳማ ከተማን ለቀቀ

በክረምቱ የዝውውር ወቅት አዳማ ከተማን ተቀላቅሎ የነበረው አማካዩ ሐብታሙ ሸዋለም ከአዳማ ከተማ ጋር በስምምነት ተለያይቷል፡፡ በክረምቱ…

ሀዋሳ ከተማ አይቮሪኮስታዊውን ተከላካይ አሰናብቷል

ሀዋሳ ከተማ ለክለቡ ብዙም ግልጋሎት መስጠት አልቻለም ያለው አይቮሪስታዊው የግራ መስመር ተከላካይ ያኦ ኦሊቨር ኩዋኩን ኮንትራት አቋርጧል፡፡…

አሰልጣኝ ተመስገን ዳና እና ሀዋሳ ከተማ ሊለያዩ ነው

ከወጣት ቡድን ጀምሮ በዋና አሰልጣኝነት ያገለገለው እና ያለፉትን ስድስት ወራት በሀዋሳ ዋናው ቡድን ምክትል አሰልጣኝ በመሆን…

ወልዋሎ ከአንድ ተጫዋቾች ጋር ሲለያይ አንድ ተጫዋች ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል

በትላንትናው ዕለት ከሁለት ተጫዋቾች ጋር በስምምነት የተለያዩት ቢጫ ለባሾቹ ከሮቤል አስራት ጋር በስምምነት ሲለያዩ ሽሻይ መዝገቦን…

ድሬዳዋ ከተማ ከአራት ተጫዋቾቹ ጋር ተለያይቷል

ድሬዳዋ ከተማ ከወራት በፊት ማስጠንቀቂያ ከተሰጣቸው ስድስት ተጫዋቾች መካከል ከአራቱ ጋር መለያየቱን አስታውቋል፡፡ በ2010 ሲዳማ ቡናን…

መከላከያ የምክትል አሰልጣኝ እና ቡድን መሪ ለውጥ አደረገ

ወጥ ባልሆነ አቋም የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ አጋማሽ ያጠናቀቀው መከላከያ የ2011 የአንደኛው ዙር የውድደር አፈፃፀም አስመልክቶ የክለቡ…

ወልዋሎ ከሁለት ተጫዋቾች ጋር ተለያየ

በሊጉ የዘንድሮው የውድድር አመት ከፋይናንስ ጋር በተያያዙ ችግሮች እየታገለ በመጀመሪያው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወጣ ገባ…

ጸጋዓብ ዮሴፍ ከቀድሞ አሰልጣኙ ጋር በድጋሚ ተገናኝቷል

ያለፉትን ሁለት ዓመታት በዋናው የሀዋሳ ከተማ ቡድን ሲጫወት የቆየው ፀጋአብ ዮሴፍ ወደ ፋሲል ከነማ አምርቷል፡፡ በኢትዮጵያ…