ቡልቻ ሹራ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ቢጫዎቹ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል ሀዲያ ሆሳዕና ላይ ተቀዳጅተዋል። ወልዋሎዎች በ15ኛው…
ዝ ክለቦች
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 ሀዋሳ ከተማ
በመጀመሪያ አጋማሽ መጠናቀቂያ በአራት ደቂቃዎች ልዩነት በተቆጠሩ ግቦች ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከተማን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀው…
ሪፖርት | የፈረሰኞቹ የአሸናፊነት ጉዞ በሀይቆቹ ተገቷል
ፈረሰኞቹን በወራጅ ቀጠናው እየዳከሩ ከሚገኙት ሀይቆቹ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ በ15ኛው ሳምንት ድሬዳዋ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ባህር ዳር ከተማ
በጉጉት ከተጠበቀው እና በአቻ ውጤት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…
ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ ያለአሸናፊ ተጠናቋል
መቻልን ከባህርዳር ከተማ ያገናኘው የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ መርሃግብር 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ያለአሸናፊ ተጠናቋል። መቻል በ15ኛው…
መረጃዎች | 64ኛ የጨዋታ ቀን
የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ ፍልምያ ጨምሮ በ16ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 1-0 ኢትዮጵያ ቡና
”በማንኛውም ሰዓት ለማግባት ነው ጥረት ምናደርገው” አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይለ ”ጥድፊያዎች ችኮላዎች አሉ እሱን ማስተካከል አለብን” አሰልጣኝ…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን በአስደናቂ ግስጋሴው ቀጥሏል
የአቡበከር ሳኒ የ84ኛ ደቂቃ ግብ ኢትዮጵያ መድንን አምስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስጨብጣለች። ኢትዮጵያ መድን በመጨረሻው የጨዋታ ሳምንት…
የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-0 አዳማ ከተማ
”በዚህ ሊግ ቀላል ነው የሚባል ጨዋታ የለም” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ”ሜዳው ኳስን ተቆጣጥሮ ለመጫወት ከባድ ሆኖብናል”…
ሪፖርት | ምዓም አናብስቶች ተከታታይ ድል አስመዝግበዋል
ምዓም አናብስቶች በሁለቱም አጋማሽ ባስቆጠሩት ሁለት ግቦች አዳማ ከተማን በመርታት ተከታታይ ድል ተጎናፅፈዋል። መቐለ 70 እንደርታ…

