የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ መቻልን የገጠመው ሲዳማ ቡና በመለያ ምት 7ለ6 በማሸነፍ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የፍጻሜ…
ኢትዮጵያ ዋንጫ

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች | ሲዳማ ቡና ከ መቻል
ሲዳማ ቡና በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ ለማለፍ፡ 13 ዋንጫዎች በማንሳት ባለ ‘ሪከርድ’…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | የጦና ንቦቹ ለተከታታይ ዓመት የፍፃሜ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋገጡ
በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ መርሃግብር ሸገር ከተማን የገጠመው ወላይታ ድቻ 2ለ0 በመርታት ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የፍፃሜ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች | ሸገር ከተማ ከ ወላይታ ድቻ
ወደ ፍጻሜው የሚያልፈውን አንድ ቡድን የሚለየውን የግማሽ ፍጻሜ ቀዳሚ ጨዋታ አስመልክተን ያሰናዳናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ክለቦች…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | መቻል እና ወላይታ ድቻ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፈዋል
በኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ መቻል እና ወላይታ ድቻ ተጋጣሚዎቻቸውን በመርታት ወደ ግማሽ ፍፃሜ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ሸገር ከተማ እና ሲዳማ ቡና ወደ ግማሽ ፍፃሜ ማለፋቸውን አረጋገጡ
የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀምሩ ሸገር ከተማ እና ሲዳማ ቡና ተጋጣሚዎቻቸውን በመርታት ግማሽ ፍፃሜው…

የኢትዮጵያ ዋንጫ የሚካሄድበት ከተማ ታውቋል
ከደቂቃዎች በፊት ባደረስናችሁ መረጃ መሰረት ሦስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ዋንጫ በየት ከተማ እንደሚካሄድ ታውቋል። ከየካቲት 5-7 ባሉት…

የኢትዮጵያ ዋንጫ በመዲናዋ ከተማ አይካሄድ ይሆንን?
ሦስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ዋንጫ በአዲስ አበባ ሊካሄድ አስቀድሞ መርሐ ግብር ቢወጣለትም በመዲናዋ የመካሄዱ ነገር አጠራጣሪ ሆኗል።…

ኢትዮጵያ ቡና የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል
ኢትዮጵያን በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ለመወከል በ46 ቡድኖች መካከል ሲካሄድ በነበረው የኢትዮጵያ ዋንጫ ቡናማዎቹ የጦና ንቦቹን 2ለ1 በማሸነፍ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | የፍጻሜ ተፋላሚዎች ተለይተዋል
ቡናማዎቹ ኃይቆቹን 2ለ0 በመርታት ወደ ፍጻሜው ማለፋቸውን አረጋግጠዋል። 9፡00 ላይ በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ቴዎድሮስ ምትኩ ፊሽካ…