ሪፖርት | ዐፄዎቹ አንድ ደረጃ ያሻሻሉበትን ድል አሳክተዋል

የሽመክት ጉግሳ ብቸኛ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል ፋሲል ከነማ መቻልን 1-0 እንዲረታ አድርጋለች። መቻሎች ከአርባምንጩ ሽንፈት…

ሪፖርት | ጥሩ ፉክክር በታየበት ጨዋታ መድን እና ድቻ ነጥብ ተጋርተዋል

በዕለተ ፋሲካ የተደረገው የኢትዮጵያ መድን እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ በድንቅ የሜዳ ላይ ፉክክር በአራት ግቦች ታጅቦ…

መረጃዎች | 79ኛ የጨዋታ ቀን

በዕለተ ፋሲካ የሚደረጉ የ19ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን እንደሚከተለው ተመልክተናቸዋል። ኢትዮጵያ መድን ከ ወላይታ ድቻ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ወደ አሸናፊነት ተመልሰዋል

በመቀመጫ ከተማቸው እየተጫወቱ የሚገኙትን አዳማ ከተማዎች የገጠሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ባሳለፍነው ሳምንት…

ሪፖርት| ለገጣፎ እና ኤሌክትሪክን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተገባዷል

ሁለት ላለመውረድ እየተፋለሙ የሚገኙትን ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ለገጣፎ ለገዳዲ ባለፈው ሳምንት ከተሸነፈው ስብስብ…

መረጃዎች | 78ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ በሚከናወኑት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል አሳክቷል

ሀድያ ሆሳዕና በፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን እና ፀጋዬ ብርሀኑ ጎሎች አርባምንጭ ከተማን 2-0 አሸንፏል። ሀድያ ሆሳዕና ባለፈው በድሬዳዋ…

ሪፖርት| የጣና ሞገዶቹ የዋንጫ ተፎካካሪነታቸውን ያስቀጠሉበት ድል አስመዘገቡ

በ19ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን የመጀመርያ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማን የገጠመው ባህር ዳር ከተማ ነጥቡን ከመሪው ያስተካከለበትን ድል…

መረጃዎች | 77ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ሁለት መርሐ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች አሰባስበናል። ድሬዳዋ ከተማ ከባህር ዳር ከተማ ከጣፋጭ ድል…

ሪፖርት | የሁለቱ ቡናዎች ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

የሲዳማ ቡና እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ያለ ጎል 0ለ0 ተቋጭቷል። ሲዳማ ቡና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ሲጋራ…