በጭቃማ ሜዳ የተደረገው የሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ያለግብ ተደምድሟል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት ለገጣፎ ለገዳዲን…
ሪፖርት
ሪፖርት | በይደር የቆየው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል
ጥሩ ፉክክር ያስተናገደው የአርባምንጭ ከተማ እና የወልቂጤ ከተማ ጨዋታ 2-2 ተቋጭቷል። አርባምንጭ ከተማ ከሀዋሳ ከተማው የአቻ…
ሪፖርት| ዮሴፍ ታረቀኝ አሳዳጊ ክለቡን ታደጓል
አዳማ ከተማ በጨዋታው የመጨረሻ ደቂቃዎች ባስቆጠራቸው ግቦች ፋሲል ከነማን ከመመራት ተነስቶ 2-1 ማሸነፍ ችሏል። አዳማ ከተማዎች…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ከመመራት ተነስተው ድል አድርገዋል
ባህር ዳር ከተማ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ባስቆጠራቸው ሦስት ጎሎች ከመመራት ተነስቶ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3-1 ረቷል። ባህር ዳሮች…
ሪፖርት| ፈረሰኞቹ ተጠባቂውን ጨዋታ በድል ተወጥተዋል
ቅዱስ ጊዮርጊሶች በተጠባቂው ጨዋታ ተከታያቸውን ኢትዮጵያ መድን በማሸነፍ መሪነቱን አስፍተዋል። በ15ኛው ሳምንት ቡድኖቹ ከተጠቀሙት ቋሚ አሰላለፍ…
ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከአራት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ድል ቀንቷቸዋል
ድሬዳዋ ከተማ በያሬድ ታደሠ እና አቤል አሰበ ግቦች ሲዳማ ቡና ላይ የ 2-0 ድል ተቀዳጅቷል። 10፡00…
ሪፖርት | የቡናማዎቹ እና የጦና ንቦቹ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
የኢትዮጵያ ቡና እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ እንደመጀመሪያው ዙር ሁሉ 0-0 ተፈፅሟል። ኢትዮጵያ ቡና ከፋሲል ከነማ ጋር…
ሪፖርት| ኃይቆቹ ከሦስት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል
ሀዋሳ ከተማ በተከላካዩ ብቸኛ ግብ ለገጣፎ ለገዳዲን አሸንፏል። አዳዲስ ያስፈረምኳቸውን ተጫዋቾች ማሰለፍ ይገባኛል በሚል ውዝግብ የ15ኛ…
ሪፖርት | መቻል ሁለተኛውን ዙር በወሳኝ ድል ጀምሯል
127ኛውን የዓደዋ ድል በመዘከር የተጀመረው የሀዲያ ሆሳዕና እና መቻል ጨዋታ ሦስት ግቦች ተቆጥረውበት በመቻል አሸናፊነት ተጠናቋል።…
ሪፖርት | የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል
ምሽት ላይ ባህር ዳር ከተማ እና ወላይታ ድቻን ያገናኘው ጨዋታ 0-0 በሆነ ውጤት ተቋጭቷል። ባህር ዳር…

