ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስን ያገናኘው የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በፈረሰኞቹ 5-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። በሁለተኛው ሳምንት በሀዲያ…
ሪፖርት

ሪፖርት | በሦስት ደቂቃዎች ልዩነት የተቆጠሩ ሁለት ግቦች ድቻ እና ኤሌክትሪክን አቻ አለያይተዋል
ወላይታ ድቻ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠሩት አንድ አንድ ጎል አንድ ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል። ፋሲል…

ሪፖርት | አዞዎቹ የመጀመርያ ድላቸውን ሲያሳኩ መቻል ተከታታይ ሽንፈት አስተናግዷል
3ኛው የሊጉ የጨዋታ ሳምንት ዛሬ ሲጀምር አርባምንጭ ከተማ በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ግቦች መቻልን 2-1 ረቷል። ከሽንፈት…

ሪፖርት | ኃይቆቹ ቡናማዎቹን በመርታት የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ሦስት ነጥብ አግኝተዋል
በካፍ ኮፌዴሬሽን ጨዋታ ምክንያት ተገፍቶ ዛሬ የተካሄደው ተጠባቂ ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል። ቡናማዎቹ ከወላይታ ድቻ…

ካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | ዐፄዎቹ የሜዳቸውን ጨዋታ ያለግብ ፈፅመዋል
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመጀመሪያ ጨዋታ ሴፋክሲያንን ያስተናገዱት ፋሲል ከነማዎች 0-0 ተለያይተዋል። በመጀመሪያው አጋማሽ በኳስ…

ሪፖርት | በታታሪነት የተጫወተው አዳማ ከተማ መቻልን ረቷል
በሁለቱ አጋማሾች የተቆጠሩት ሁለት ጎሎች አዳማ ከተማ መቻልን በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ሦስት ነጥብ እንዲያገኝ አስችለዋል።…

ሪፖርት | ነብሮቹ ከመመራት ተነስተው ጣፋጭ ድል አግኝተዋል
በሁለተኛው አጋማሽ ከፍተኛ መሻሻል ያሳዩት ሀዲያ ሆሳዕናዎች በድንቅ ሁኔታ በተቆጠሩት አራት ግቦቻቸው ታግዘው ከሲዳማ ቡና ሦስት…

ሪፖርት | ለገጣፎ ለገዳዲ እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያይተዋል
በሁለተኛው አጋማሽ የተቆጠሩ ሁለት ግቦች ለገጣፎ ለገዳዲ እና ድሬዳዋ ከተማን ነጥብ አጋርተዋል። የለገጣፎ ለገዳዲው አሰልጣኝ ጥላሁን…

ሪፖርት | የፍሪምፖንግ ሜንሱ ጎል ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሳዛኝ ተሸናፊ አድርጓል
ለፍፃሜው ሰከንዶች እስኪቀሩ ድረስ ያለግብ የዘለቀው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ በጭማሪ ደቂቃ ፍሪምፖንግ ሜንሱ…

ሪፖርት | አስገራሚ ትዕይንቶች የነበሩት ጨዋታ ባለቀ ሰዓት ኢትዮጵያ መድንን አሸናፊ አድርጓል
አስገራሚ ምልሰቶች የነበሩት የአርባምንጭ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ ሰባት ግቦች ተቆጥረውበት መድንን ባለድል አድርጓል። በውድድር…