ሪፖርት | ኃይቆቹ ተከታታይ ድል አስመዝግበዋል

ሀዋሳ ከተማ በዓሊ ሱለይማን ግቦች ከሊጉ የወረደውን ኢትዮ ኤሌክትሪክ 2-1 በመርታት ወደ አራተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል።…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ከመመራት ተነስቶ ከአዳማ ከተማ ጋር ነጥብ ተጋርቷል

ጥሩ ፉክክርን ባስመለከተን የአዳማ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ጨዋታ አዳማ 3-0 ቢመራም ነብሮቹ ነጥብ መጋራት ችለዋል።…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ብርትካናማዎቹን በመርታት ከወራጅ ቀጠናው ስጋት በመጠኑ ፈቅ ብለዋል

ወላይታ ድቻ ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር በመገናኘት የወራጅነት ስጋቱን በመጠኑ አቃሏል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት በሀዋሳ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ወሳኝ ድል በማግኘት ከወራጅ ቀጠናው ወተዋል

አርባምንጭ ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ በርካታ ሳምንታት ከነበረበት የወራጅ ቀጠና ወጥቷል። በ27ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታ ከሲዳማ…

መረጃዎች | የጨዋታ ቀን 104

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት የመጀመርያ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። አርባምንጭ ከተማ ከ…

ሲዳማ ቡና እና መቻል ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በ27ኛ ሳምንት የታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።…

“ትልቅ ዋጋ ከፍለን ነው የገባነው ፤ ቀጣይም ምንም የምጠራጠረው ነገር የለኝም ” አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ

ሀምበሪቾ ዱራሜን ባለፈው ዓመት ተረክበው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ካሳደጉት አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ…

ድሬዳዋ ከተማ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላልፎበታል

ድሬዳዋ ከተማ በተጫዋቹ በቀረበበት አቤቱታ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አስተላልፏል። በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

የሊጉ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት የሚመለስበት ቀን ታውቋል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የምስል መብት ባለቤት የሆነው ሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ የሚመለስበት ጊዜ ታውቋል። ከ2013…

የአሰልጣኞች አስተያየት| መቻል 2-3 ባህር ዳር ከተማ

\”ውጤቱ አደጋ ለደረሰባቸው ደጋፊዎቻችን መታሰቢያ ይሁንልን\” ደግአረግ ይግዛው \”በመጀመርያው አጋማሽ የሰራናቸው ስህተቶች ውጤቱን እንዳናገኝ አድርጎናል\” ፋሲል…