የሳምንቱ የማሳረጊያ መርሐ-ግብር በአቻ ውጤት ከተገባደደ በኋላ አሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል። ፋሲል ተካልኝ – አዳማ ከተማ…
ድህረ ጨዋታ አስተያየት
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-1 ወላይታ ድቻ
በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረ ግብ በአቻ ውጤት በተጠናቀቀው ጨዋታ አሰልጣኞች ይህንን ብለዋል። አሰልጣኝ ዘርዓይ መሉ – ሀዋሳ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 አዲስ አበባ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ከድል ጋር ከታረቀበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ – አርባምንጭ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ሲዳማ ቡና
ያለ ግብ አቻ ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞቹ የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ተቀብሏል። ሳምሶን አየለ – ድሬዳዋ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና
የምሽቱ ጨዋታ በሀድያ ሆሳዕና አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ – ባህር…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-2 ወልቂጤ ከተማ
በወልቂጤ ከተማ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሠልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል። ተመስገን ዳና – ወልቂጤ ከተማ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 0-1 ሰበታ ከተማ
የ17ኛ ሳምንት ሁለተኛ የምሽት ጨዋታ በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ሰበታ ከተማ መከላከያን አንድ ለምንም ከረታ በኋላ አሰልጣኞች…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 0-4 ቅዱስ ጊዮርጊስ
በቅዱስ ጊዮርጊስ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የዛሬው ሸገር ደርቢ በኋላ አሰልጣኞች ይህንን ብለዋል። አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ – ኢትዮጵያ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ጅማ አባ ጅፋር 0-2 ሀዋሳ ከተማ
ሀዋሳ ከተማ ሁለተኛውን ዙር በድል በከፈተበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-0 ድሬዳዋ ከተማ
በጦና ንቦቹ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የ9 ሰዓቱ ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች አስተያየት ተቀብሏል። ፀጋዬ ኪዳነማርያም –…

