የነገውን የዋልያዎቹ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል

ነገ ምሽት 4 ሰዓት ኢትዮጵያ እና ጊኒ የሚያደርጉትን ተጠባቂ ጨዋታ ከቻድ የመጡ ዳኞች ይመሩታል። በአፍሪካ ዋንጫ…

ከፍተኛ ሊግ | የ15ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ በሦስቱ አዘጋጅ ከተሞች በተደረጉ ዘጠኝ ጨዋታዎች 15ኛውን ሳምንት አገባዷል። በዳንኤል መስፍን ፣ ቴዎድሮስ…

የትግራይ ክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን ጥሪ አቅርቧል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ የነበሩት የትግራይ ክልል ክለቦች በወሳኝ ጉዳዮች ዙርያ ለመወያየት ቀጠሮ ይዘዋል። የትግራይ እግርኳስ…

\”የዛሬውን ቀን እንደ አንድ ብልሹ ወይም መጥፎ ቀን ነው አድርጌ የምወስደው\” ውበቱ አባተ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ከጨዋታ በኋላ ተከታዩን አስተያየት በስፍራው ለተገኙ የብዙሃን መገናኛ አባላት ሰጥተዋል።…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በጊኒ ተሸንፏል

በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ሦስተኛ የምድብ ጨዋታቸውን ከጊኒ ጋር ያደረጉት ዋልያዎቹ 2-0 ተረተዋል። በፈጣን እንቅስቃሴ የጀመረው የመጀመርያው…

ከፍተኛ ሊግ | የ15ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ዛሬ በ11 ጨዋታዎች ቀጥሎ ሁለቱን ምድቦች የሚመሩት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና አዲስ አበባ…

Continue Reading

የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | የ18ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎ

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ዛሬ ሲጠናቀቅ በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮ ኤሌክትሪክን…

\”ጨዋታው ቀላል እንደማይሆን ክፍል ውስጥ ተነጋግረን ነው የመጣነው ፤ እኛ ግን ትኩረታችን የራሳችንን አጨዋወት ላይ ነው\” አቤል ያለው

ከምሽቱ የጊኒ ጨዋታ በፊት ከዋልያዎቹ ተጫዋቾች ጋር ቆይታ ማድረጋችን ቀጥሎ አሁን ደግሞ የአጥቂውን አቤል ያለው ሀሳብ…

\”የዛሬውን ጨዋታ በተሻለ ትኩረት ለመጫወት በሚረዳን ልክ ተዘጋጅተናል ብዬ አስባለው\” ከነዓን ማርክነህ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የመጨረሻ ጎል ያስቆጠረው ከነዓን ማርክነህ ከጨዋታው በፊት የመጨረሻ ሀሳቡን የሰጠን ተጫዋች ነው። ለዛሬው…

\”ብዙ መንገድ ተጉዘን የመጣነው የሀገራችንን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ለማድረግ ነው\” ሰዒድ ሀብታሙ

የዋልያዎቹ የግብ ዘብ ሰዒድ ሀብታሙ ከጨዋታው በፊት ተከታዩን አጭር አስተያየት ሰጥቶናል። ለጊኒው ጨዋታ ምን ያህል ተዘጋጅታችኋል…