ፈረሰኞቹ ከመስመር አጥቂያቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው የመስመር አጥቂው ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። የወቅቱ የሊጉ ባለድል ቅዱስ ጊዮርጊስ…

መቻል አህመድ ረሺድን የግሉ አድርጓል

ከዛሬ ጀምሮ መቻል የሚለውን የቀድሞ ስሙን ማግኘቱ የተረጋገጠው የሊጉ ክለብ በሁለቱም መስመሮች መጫወት የሚችለውን ተከላካይ አስፈርሟል።…

ከሦስት ክለቦች ጋር ስድስት ዋንጫዎችን ያጣጣሙት ሰናይት ቦጋለ እና እፀገነት ብዙነህ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል

“አንድነታችን እና የቡድን መንፈሳችን ጥሩ ነበር” ሰናይት ቦጋለ “ዓመቱ ደስ የሚል ነበር” እፀገነት ብዙነህ የ2014 የኢትዮጵያ…

“ዓመቱ ለእኔ እጅግ ደስ የሚል ነበር” ሎዛ አበራ

ለተከታታይ ሁለተኛ በድምሩ ለስድስተኛ ጊዜ የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ያጠናቀቀችው እና ከንግድ ባንክ…

ሻምፒዮኑ አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ይናገራል

👉”ተጫዋቾቼ ጀግኖች ናቸው ፤ ትክክለኛ ባለሙያን የሚሰሙ ክለባቸውን የሚያገለግሉ ፣ ለሀገራቸውም ሟች ናቸው።” 👉”ወንዱ ሸራተን ይሸለማል…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ዋንጫን አነሳ

በአሰልጣኝ ብርሀኑ ግዛው የሚመራው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ የሆነበትን ዋንጫ አንስቷል፡፡…

ጎፈሬ ከአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ስምምነት ፈፀመ

ሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ ከመዲናው የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ለቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት አብሮ ለመስራት…

ለገጣፎ ለገዳዲ የመስመር አማካይ አስፈርሟል

ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ወደ ዝውውር ገበያው በይፋ የገቡት ለገጣፎ ለገዳዲዎች ዛሬም ተጨማሪ አንድ ተጫዋች ወደ ስብስብባቸው…