የባህር ዳር ከተማው አጥቂ ቅጣት ተላልፎበታል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በባህር ዳሩ አጥቂ ኦሴ ማውሊ ላይ ቅጣት አስተላልፏል። የቤትኪንግ…

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፪) – ተጫዋች ትኩረት

በሁለተኛው ፅሁፋችን ደግሞ በጨዋታ ሳምንቱ ትኩረት የሳቡ ተጫዋቾች ቀርበውበታል። 👉 የሀይደር ሸረፋ አላስፈላጊ ድርጊት በሊጉ አብዛኞቹ…

መከላከያ ለሊጉ የበላይ አካል ቅሬታ አቅርቧል

ትናንት በተገባደደው የ20ኛ ሳምንት ከባህር ዳር ከተማ ጋር አንድ አቻ የተለያየው መከላከያ ለአክሲዮን ማኅበሩ ቅሬታውን አሰምቷል።…

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፩) – ክለብ ትኩረት

በ20ኛ የጨዋታ ሳምንት የተመለከትናቸው ዓበይት ክለብ ነክ ጉዳዮች የመጀመሪያው ፅሁፋችን አካል ናቸው። 👉 ተፈትኖም ቢሆን ያሸነፈው…

ድሬዳዋ ከተማ ለሊጉ አክስዮን ማኀበር ቅሬታ አስገብቷል

በትናንት በስትያው ጨዋታ ዙርያ ድሬዳዋ ከተማዎች ቅሬታ አለን በማለት ለሊጉ አክስዮን ማኀበር ደብዳቤ አስገብተዋል። የ20ኛ ሳምንት…

ጅማ አባ ጅፋር አሠልጣኙን አግዷል

በወራጅ ቀጠናው ቅርቃር የሚገኘው ጅማ አባ ጅፋር አሠልጣኝ አሸናፊ በቀለን ማገዱን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። የ2010 የኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ድል አድርገዋል

በሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ የተንቀሳቀሱት ፋሲል ከነማዎች አርባምንጭ ከተማን በበዛብህ መለዮ ብቸኛ ግብ በማሸነፍ ለጊዜውም ቢሆን በሰንጠረዡ…

ቅድመ ዳሰሳ | ሀዲያ ሆሳዕና ከ ሀዋሳ ከተማ

የ20ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ-ግብሮች የማሳረጊያ ፍልሚያ እንዲህ ተዳሷል። ያለፉትን አራት ጨዋታዎች ሽንፈት ያላስተናገደው ሀዲያ ሆሳዕና ባሳለፍነው…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | አርባምንጭ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ

የ20ኛው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ቀዳሚ ፍልሚያ ዙሪያ እነዚህን ነጥቦች አንስተናል። አምስተኛ እና ሰባተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | ወልቂጤ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ

ነገ አመሻሽ በሚደረገው ጨዋታ ዙሪያ ተከታዩ ዳሰሳ ተዘጋጅቷል። የወቅቱ የሊጉ ዋንጫ ባለ ባለቤት ፋሲል ከነማን አሸንፎ…

Continue Reading