ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ንግድ ባንክ እና ባህር ዳር ሶስት ነጥብ አግኝተዋል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት መርሀግብር ረፋድ ላይ ተደረገው ኢትዮጽያ ንግድ ባንክ…

የከፍተኛ ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ውሎ

አምስተኛ ሳምንት የደረሰው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በሦስት ከተሞች መካሄዱን ቀጥሎ የተለያዩ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ሰበታ በሚካሄደው…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ቦሌ ሲያሸንፍ መከላከያ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ረፋድ ላይ ሲጀመሩ ቦሌ ክፍለከተማ ጌዲኦ ዲላን 2ለ1…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ንግድ ባንክ በመጀመሪያ አጋማሽ በተቆጠሩ ጎሎች አርባምንጭን ረቷል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት የመጨረሻ ስድስተኛ ጨዋታ የነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና አርባምንጭ ከተማ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አዲስ አበባ ከተማ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የአንደኛው ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎች ረፋድ ተደርገው አዲስ አበባ ከተማ…

​አምስት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ መከላከያ ቦሌን አሸንፏል

አመሻሽ ላይ የተደረገው የቦሌ ክፍለ ከተማ እና የመከላከያ ጨዋታ ጦሩን ከመመራት ተነስቶ አሸናፊ አድርጓል። ጥሩ ፉክክር…

​ሀዋሳ እና አዳማ ከተማ ረፋድ ላይ የተደረጉትን የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች አሸንፈዋል

የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ረፋድ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በይፋ ተጀምሯል። የዘንድሮ የውድድር ዓመት የኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ አራተኛ ሳምንት ሊግ የዛሬ ውሎ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለው ተካሂደዋል። እኛም የሰበታው ምድብ ለ ላይ ትኩረት አድርገን…

​ሪፖርት | በሀዋሳ አሸናፊነት የተጀመረው ሊጉ በሀዋሳ ድል ወደ ረጅሙ ዕረፍት አምርቷል

በዘጠነኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ አርባምንጭ ከተማን በብሩክ በየነ ብቸኛ ግብ ማሸነፍ ችሏል። ሀዋሳ ከተማ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከአምስት ተከታታይ አቻዎች በኋላ ድል አድርጓል

የዳዋ ሆቴሳ ፍፁም ቅጣት ምት ጎል አዳማ ከተማ በባህር ዳር ላይ የሊጉን የመጀመሪያ የእርስ በእርስ ድል…