የጣና ሞገዶቹ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል

ባህር ዳር ከተማ ወደ ዝውውሩ በመግባት ሦስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል። አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ቡድናቸውን በቀጣይ ለማጠናከር እንቅስቃሴ…

ፈረሰኞቹ የመስመር አጥቂውን አስፈርመዋል

የወቅቱ የሊጉ ሻምፒዮን ቅዱስ ጊዮርጊስ ፈጣኑን የመስመር አጥቂ የግሉ አድርጓል። በአህጉራዊ መድረክም ሆነ በቀጣይ ዓመት ለሚኖራቸው…

ቡናማዎቹ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀዋል

በዝውውር ገበያው ንቁ ተሳታፊ የሆኑት ኢትዮጵያ ቡናዎች ሁለት ወጣት የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቾችን አስፈርመዋል፡፡ ለቀጣዩ የውድድር ዓመት…

ዱሬሳ ሹቢሳ የጣናው ሞገዶቹን ተቀላቅሏል

ባህር ዳር ከተማ ፈጣኑን የመስመር አጥቂ ዱሬሳ ሹቢሳን የግሉ አድርጓል። በትናንትናው ዕለት በይፋ የዝውውር ገበያውን የተቀላቀለው…

ያሬድ ባዬ ወደ ጣና ሞገዶቹ ያመራ የመጀመርያ ተጫዋች ሆኗል

በአሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ ያሬድ ባዬን ወደ ቡድኑ መቀላቀሉን አሳውቋል። በዘንድሮ የውድድር ዓመት…

ረመዳን የሱፍ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች ሆኗል

ከደቂቃዎች በፊት ከጫፍ መድረሱን ዘግበን የነበረው የረመዳን የሱፍ ዝውውር መጠናቀቁ ይፋ ተደርጓል። የፕሪምየር ሊጉ ሻምፒዮን ቅዱስ…

ሀዋሳ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀቀ

የአሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉው ሀዋሳ ከተማ በዛሬው ዕለት ሁለት ተጫዋቾችን በይፋ አስፈረሟል። በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የዘንድሮውን…

መስፍን ታፈሰ ለኢትዮጵያ ቡና ፊርማውን አኑሯል

ከሰዓታት በፊት መስፍን ታፈሰ እና ኢትዮጵያ ቡና ከስምምነት ደርሰዋል ብለን የሰራነው ዘገባ የሚታወስ ሲሆን ተጫዋቹም በይፋ…

ኢትዮጵያ ቡና ወጣቱን አማካይ የግሉ አድርጓል

ዛሬ በይፋ በተጀመረው የዝውውር መስኮት ተሳታፊ የሆነው ኢትዮጵያ ቡና ወጣቱን አማካይ አስፈርሟል። ከአሰልጣኝ ካሣዬ አራጌ ጋር…

ቡናማዎቹ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል

የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ዛሬ ሲከፈት ኢትዮጵያ ቡናም የመጀመሪያ ሁለት ተጫዋቾቹን የግሉ ማድረጉን ይፋ አድርጓል። የክረምቱ የተጫዋቾች…