ወልቂጤ ከተማ ከወሳኝ ተጫዋቹ ጋር ይቀጥላል

ወልቂጤ ከተማ የመስመር ተጫዋቹ ጫላ ተሺታን በክለቡ ለማቆየት ከስምምነት ላይ ደርሷል። ከሰሞኑ የአሰልጣኙን እና የስድስት ተጫዋቾች…

ወላይታ ድቻ የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማማ

ከሰሞኑ አዲስ ሥራ አስኪያጅ በይፋ የሾመው ወላይታ ድቻ አዳዲስ ተጫዋቾችን ለቀጣዩ የውድድር አመት ከማምጣት አስቀድሞ በክለቡ…

ወልቂጤ አዲስ ተጫዋች ለማስፈረም ሲስማማ የአጥቂውን ውል አድሷል

ወልቂጤ ከተማ ሁለተኛውን አዲስ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ለመቀላቀል ሲስማማ የአንድ የነባር ተጫዋች ውል አራዝሟል። በዛሬው እለት…

ሲዳማ ቡና የሁለት ነባር ተጫዋቾችን ውል አራዘመ

ሰንደይ ሙቱኩ እና ሚሊዮን ሰለሞን ለተጨማሪ ዓመታት በክለቡ ለመቆየት ተስማምተዋል፡፡ ዛሬ ረፋድ የተከላካይ አማካይ የሆነው ብርሀኑ…

ሲዳማ ቡና የአማካይ ተጫዋቹ ውልን አራዘመ

የተከላካይ አማካዩ ብርሀኑ አሻሞ በሲዳማ ቡና ውሉን ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል፡፡ ከቀናት በፊት የፍቅሩ ወዴሳ፣ ግሩም አሰፋ…

ወልቂጤ ከተማ የአምስት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል

ዛሬ አንድ ተጫዋች በእጁ ያስገባው ወልቂጤ ከተማ የአምስት ነባር ተጫዋቾቹን ውል ለማደስ ከስምምነት ደርሷል። በተከላካይ ሥፍራ…

ወልቂጤ ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

ከሰሞኑ የአሰልጣኙን ውል ለሁለት ተጨማሪ ዓመት ያራዘመው ወልቂጤ ከተማ አሁን ደግሞ አዲስ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል፡፡…

ፊሊፕ ኦቮኖ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል

የመቐለ 70 እንደርታው ግብ ጠባቂ ወደ ሀገሩ ተመልሷል። ያለፉትን ሦስት የውድድር ዓመታት ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር…

ሴናፍ ዋቁማ ወደ አውሮፓ…?

የ2011 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጫዋቿ ሴናፍ ዋቁማ በአውሮፓ ከሚገኝ ክለብ ጥያቄ እንደቀረበላት መረጃዎች እየወጡ…

ባህር ዳር ከተማ የ2 ተጨማሪ ተጫዋቾቹን ውል አድሷል

ከትናንት በስትያ የሁለት ወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል ያደሰው ባህር ዳር ከተማ ትናንት ከሰዓት ደግሞ የ2 ነባር ተጫዋቾችን…