በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ወሳኝ ጨዋታዎች ከፊቱ ያሉበት ባህር ዳር ከተማ ማሊያዊ አጥቂ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። በአሠልጣኝ…
ዜና

ንግድ ባንክ የሰባት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል
ከከፍተኛ ሊጉ ወደ ትልቁ የሀገሪቱ የሊግ ዕርከን ያሳደጉ ሰባት ተጫዋቾች በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ውላቸው ተራዝሞላቸዋል። በ2016…

ፈረሰኞቹ ናይጄሪያዊ አጥቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል
የወቅቱ የሊጉ ሻምፒዮን ቅዱስ ጊዮርጊስ የአጥቂ መስመር ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። ያለፉትን ሁለት ዓመታት የሊጉን ዋንጫ…

ወላይታ ድቻ የግራ መስመር ተከላካይ አስፈረመ
የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ ወላይታ ድቻ አምስተኛ ተጫዋች የግሉ አድርጓል። ለፕሪምየር ሊጉ የቀጣይ ዓመት ጉዟቸው ቡድናቸውን እያጠናከሩ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ የሰባት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም የአምስቱን ውል አድሷል
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ጠንካራ ተፎካካሪ የሆነው ሀዋሳ ከተማ ወደ ዝውውሩ በመግባት የሰባት አዳዲስ ተጫዋቾችን…

ታፈሰ ሰለሞን ወደ ቀድሞው ክለቡ ተመልሷል
በፋሲል ከነማ የውድድር ዓመቱን ያሳለፈው ታፈሰ ሰለሞን ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመልሷል። የአሰልጣኝ ዘርዐይ ሙሉን ኮንትራት በማራዘም…

ኢትዮጵያን ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን የኮከቦችን ምርጫ ውጤት ይፋ አድርጓል
በ2015 የኢትዮጵያ እግርኳስ ውድድር ላይ የዓመቱን ኮከብ ተጫዋቾች በክለብ አምበሎች ያስመረጠው የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን ውጤቱን…

የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ጠንካራ ተፎካካሪ በመሆን ዓመቱን በሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጦ ያጠናቀቀው ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

ድሬዳዋ ከተማ አምስተኛ ተጫዋቹን አግኝቷል
ኤፍሬም አሻሞ የአሰልጣኝ አስራት አባተው ድሬዳዋ ከተማ አምስተኛው አዲሱ ፈራሚ ሆኗል። ዘግየት ብለው ቢሆን ወደ ዝውውሩ…

ፈረሰኞቹ ጋናዊ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው መቀላቀላቸው ተሰምቷል
ቅዱስ ጊዮርጊስ በሁለት ዓመት ውል የጋና ዜግነት ያለውን አማካይ ማስፈረሙን የጋና ሚዲያዎች እየዘገቡ ይገኛሉ። የካፍ ቻምፒየንስ…