ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ከካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ውጭ ሆኗል

የኢኳቶርያል ጊኒው ካኖ ስፖርት አካዳሚን በመልስ ጨዋታ የገጠሙት መቐለ 70 እንደርታዎች አቻ በመለያየታቸው በድምር ውጤት ከውድድሩ…

ቶኪዮ 2020 | “ድክመታችንን ለመቅረፍ በሰራነው ስራ ለውጥ አምጥተናል” አሰልጣኝ ሠላም ዘርዓይ

በ2020 በቶኪዮ በሚዘጋጀው ኦሊምፒክ የሴቶች እግርኳስ ማጣሪያ ጨዋታ ላይ እየተካፈለ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በሁለተኛ…

ባህር ዳር ከተማ የቀድሞ ተጫዋቹን ሦስተኛ ፈራሚው አድርጓል

በተከታታይ ቀናት አንድ አንድ ተጨዋች እያስፈረሙ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች የቀድሞ ተጨዋቻቸውን ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል። ሳሙኤል…

መቐለ 70 እንደርታ ከ ካኖ ስፖርት አካዳሚ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ ነሐሴ 19 ቀን 2011 FT’ መቐለ 70 እ. 1-1 ካኖ ስፖርት አ. ድምር ውጤት፡ 2-3…

Continue Reading

ቶኪዮ 2020 | ሉሲዎቹ የመጨረሻ ልምምዳቸውን ሠርተዋል

2020 የቶኪዮ አሊምፒክ የቅድመ ማጣርያ ሁለተኛ ዙር ጨዋታቸውን ከካሜሩን ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ጋር ባልተለመደ ቀን ነገ…

የኢትዮጵያ ቡና የቤተሰብ ሩጫ በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ

“ቡና ደሜ ነው ” በሚል መሪ ቃል ለ4ኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ ቡና የቤተሰብ ሩጫ ከ40 ሺህ…

ቻምፒየንስ ሊግ | ካኖ ስፖርት አካዳሚዎች አመሻሽ ላይ የመጨረሻ ልምምዳቸውን አጠናቀዋል

የመቐለ 70 እንደርታ ተጋጣሚ ካኖ ስፖርት አካዳሚ የመጨረሻ ልምምዳቸው ሲያከናውኑ ዋና አሰልጣኙም ሃሳባቸውን ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…

ባህር ዳር ከተማዎች ሁለተኛ ተጫዋቻቸውን አስፈርመዋል

ሳሙኤል ተስፋዬን ከቅዱስ ጊዮርጊስ በማስፈረም ወደ ዝውውር መስኮቱ የገቡት ባህር ዳር ከተማዎች ሁለተኛ ተጨዋቻቸውን ማግኘታቸውን አስታውቀዋል።…

ቻምፒየንስ ሊግ | መቐለ 70 እንደርታዎች የመጨረሻ ልምምዳቸውን አከናውነዋል

ምዓም አናብስት ለነገው ወሳኝ ጨዋታ ዝግጅታቸው አጠናቀዋል። በቻምፒየንስ ሊግ ሁለተኛ ዙር ነገ 9:00 የኢኳቶሪያል ጊኒው ካኖ…

ሴካፋ ከ15 ዓመት በታች| ብሩንዲ ማለፏን ስታረጋግጥ ኤርትራ እና ሶማሊያ አቻ ተለያይተዋል

በኤርትራ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘውና ዘጠነኛ ቀኑን የያዘው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዋንጫ ዛሬም ሲቀጥል ብሩንዲ ሱዳንን…