ኢትዮ ኤሌክትሪክ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

በዝውውሩ ተሳትፎ እያደረገ የሚገኘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሁለተኛ ግብጠባቂ አስፈርሟል። ከአራት ዓመት በኋላ ወደ ሊጉ ዳግም የተመለሰው…

ሲዳማ ቡና የሁለት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል

በአሠልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ የሚመራው ሲዳማ ቡና የአጥቂ እና ተከላላዩን ውል ማራዘሙ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ሦስተኛ…

ኃይሌ ገብረተንሳይ ማረፊያው ታውቋል

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ቀሪ የሦስት ዓመት ቆይታ እያለው በስምምነት የተለያየው ኃይሌ ገብረትንሳይ አዲስ አዳጊውን ክለብ ተቀላቅሏል።…

ባህር ዳር ከተማ የአምበሉን ውል አድሷል

እስካሁን ስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረሙት ባህር ዳር ከተማዎች የአማካያቸውን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አድሰዋል። በአሠልጣኝ አብርሃም…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የምንያህል ተሾመን ውል አድሷል

ፕሪምየር ሊጉን ዳግም የተቀላቀለው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የአማካዩን ቆይታ ለተጨማሪ አንድ ዓመት አራዝሟል። የአሠልጣኝ ክፍሌ ቦልተናን ውል…

ባህር ዳር ከተማ ከመስመር ተጫዋቹ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከጣና ሞገዶቹ ጋር ያሳለፈው ተመስገን ደረሰ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር…

ቡልቻ ሹራ ሲዳማ ቡናን ተቀላቅሏል

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በስምምነት የተለያየው የመስመር አጥቂ ሲዳማ ቡናን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ የሚመራው ሲዳማ…

ፈረሰኞቹ ከመስመር አጥቂያቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው የመስመር አጥቂው ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። የወቅቱ የሊጉ ባለድል ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ዋልያዎቹ በቻን ማጣሪያ ወደ መጨረሻ ዙር አልፈዋል

ታንዛንያ ላይ ከደቡብ ሱዳን ጋር ሁለተኛ ጨዋታቸውን ያደረጉት ዋልያዎቹ 5-0 በመርታት ወደ ሩዋንዳው የመጨረሻ ማጣሪያ ጨዋታ…

መቻል አህመድ ረሺድን የግሉ አድርጓል

ከዛሬ ጀምሮ መቻል የሚለውን የቀድሞ ስሙን ማግኘቱ የተረጋገጠው የሊጉ ክለብ በሁለቱም መስመሮች መጫወት የሚችለውን ተከላካይ አስፈርሟል።…