ወልቂጤ ከተማ አማካይ አስፈርሟል

ወደ ዝውውሩ ዘግየት ብሎ ቢገባም በርከት ያሉ አዳዲስ ተጫዋቾችን ማስፈረም የቻለው ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች የግሉ…

አዳማ ከተማ ከግብ ጠባቂው ጋር በስምምነት ተለያይቷል

በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን አዳማ ከተማን ያገለገለው የግብ ዘቡ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለን ዋና…

መቻል የግብ ዘብ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

በትናንትናው ዕለት ግርማ ዲሳሳን ያስፈረመው መቻል በሦስት ዓመት ውል ግብ ጠባቂ የግሉ ማድረጉ ታውቋል። 24 ቀናት…

የዋልያዎቹ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ተራዝሟል

ለአይቮሪኮስቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚደረጉ የምድብ ቀሪ አራት የማጣሪያ ጨዋታዎች መገፋታቸው ይፋ ሆኗል። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት በቀጣዩ ዓመት…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የተስፈኛውን ተጫዋች ውል አራዝሟል

አዲስ አዳጊው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የመስመር አጥቂውን ውል ማደሱ ታውቋል። የአሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተናን ቆይታ ለአንድ ዓመት ካራዘመ…

ለገጣፎ ለገዳዲ አጥቂ አስፈርሟል

አዲስ አዳጊው ለገጣፎ ለገዳዲ ሦስተኛ ፈራሚውን ሲያገኝ የነባር ተጫዋቾቹን ውልም አራዝሟል። ከሳምንት በፊት የሁለት የመስመር አማካይ…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስድስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በሴካፋ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ ላይ ተካፋይ የሆነው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውድድሩ ላይ ጠንካራ ሆኖ ለመገኘት ይረዳው…

መቻል የመስመር ተጫዋች አስፈርሟል

በቀጣዩ የውድድር ዓመት ተጠናክሮ ለመቅረብ በዝውውሩ እየተሳተፈ የሚገኘው መቻል የመስመር ተጫዋች የግሉ አድርጓል። በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስድስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

በተለያዩ ክለቦች ተጫውቶ ያሳለፈው ተከላካይ ተስፋዬ በቀለ ወደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አምርቷል። ግብ ጠባቂዎቹን ፍቅሩ ወዴሳ እና…

የመስመር ተከላካዩ ወደ ኤሌክትሪክ አምርቷል

ለኢትዮጵያ መድን ለመጫወት ተቃርቦ የነበረው ጌቱ ኃይለማርያም ሌላኛውን አዳጊ ክለብ ተቀላቅሏል። በርከት ያሉ ተጫዋቾቹን ውል እያራዘመ…