ጎፈሬ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስምምነት ፈፀሙ

አዲሱ የሊጉ ክለብ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ ጋር የሦስት ዓመት ስምምነት ፈፅሟል።…

ከነዓን ማርክነህ በይፋ መከላከያን ተቀላቅሏል

ከመከላከያ ጋር ቅድመ ስምምነት ፈፅሞ የነበረው ከነዓን ማርክነህ በይፋ የጦሩ ተጫዋች ሆኗል። በዝውውር ገበያው የነቃ ተሳትፎ…

አርባምንጭ ከተማ ከመስመር ተከላካዩ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

የአዞዎቹ የግራ መስመር ተከላካይ ከክለቡ ጋር ቀሪ አንድ ዓመት እያለው በስምምነት ተለያይቷል። ከአርባምንጭ ከተማ ጋር ከከፍተኛ…

አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ የውል ስምምነት ፈፅመዋል

አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ለቀጣዩ አንድ ዓመት በኢትዮ ኤሌክትሪክ እንደሚቀጥሉ ዛሬ ክለቡ እና አሰልጣኙ ባደረጉት የውል ስምምነት…

ሲዳማ ቡና አማካይ ክፍሉን በማጠናከሩ ገፍቶበታል

ከአቤል እንዳለ በመቀጠል በኢትዮጵያ ቡና የምናውቀው ሌላኛው አማካይ ወደ ሲዳማ ቡና አምርቷል። ዘንድሮ ሊጉን በደረጃ ሰንጠረዡ…

አፄዎቹ የመስመር አጥቂ አስፈርመዋል

በሲዳማ ቡና መለያ የሚታወቀው አጥቂ ቀጣይ ማረፊያው ፋሲል ከነማ ሆኗል፡፡ ከሰሞኑ ውል ማራዘም እና መለያየት ላይ…

ሲዳማ ቡና አማካይ ተጫዋች አስፈርሟል

በቅርቡ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በስምምነት የተለያየው ተጫዋች ማረፊያው ሲዳማ ቡና ሆኗል። በአሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ የሚመራው ሲዳማ…

ፋሲል ከነማ የመስመር ተከላካዮች አስፈርሟል

አፄዎቹ የኋላ መስመራቸውን በዝውውር ማጠከራቸውን በመቀጠል ሁለት የመስመር ተከላካዮችን ሲያስፈርሙ የአንድ ተጫዋች ዉልም አድሰዋል። የውድድር ዓመቱን…

ጋናዊው የተከላካይ አማካይ አዞዎቹን ተቀላቀለ

አርባምንጭ ከተማ ሁለተኛ ፈራሚውን የሀገር ውጪ ተጫዋች አድርጓል፡፡ ከቀናት በፊት የአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪን ውል ያደሰው እና…

ሀዋሳ ከተማ ተከላካይ አስፈርሟል

ሀዋሳ ከተማ የሰባተኛ ተጫዋች ዝውውር አጠናቋል። በአሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉ መሪነት በተጫዋቾች የዝውውር ገበያ ላይ የነቃ ተሳትፎን…