አምስት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን አራት ለአንድ አሸንፏል። ኢትዮጵየ ቡናዎች ከመጨረሻው ጨዋታ ቋሚ…
ማቲያስ ኃይለማርያም
ሪፖርት| ፈረሰኞቹ አዞዎቹን ረቱ
ጠንካራ ፉክክር በታየበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጋጣሚው አርባምንጭ ከነማን አንድ ለባዶ አሸንፏል። አዞዎቹ ከባለፈው ሳምንት ስብስብ…
ሪፖርት | 21ኛው ሳምንት በአቻ ውጤት ተጀምሯል
ለገጣፎ ለገዳዲ እና ሀድያ ሆሳዕና በተገናኙበት የሳምንቱ ቀዳሚ ጨዋታ 0-0 ተለያይታዋል። ለገጣፎዎች ባለፈው ሳምንት ከተሸነፈው ስብስብ…
ሪፖርት | በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ፈረሰኞቹ ዐፄዎቹን ረተዋል
በጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ በነበረው ፍልሚያ ቅዱስ ጊዮርጊሶች በእስማኤል ኦሮ-አጎሮ ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸንፈዋል። ፈረሰኞቹ ባለፈው…
ሪፖርት | መቻል ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል
የዳዊት ማሞ የመጨረሻ ደቂቃ የቅጣት ምት ጎል መቻልን ሙሉ ሦስት ነጥብ አስጨብጣለች። መድኖች ከወላይታ ድቻው ጨዋታ…
ስለ ሓይራ ኩሓ ስፖርተኞች ማሕበር በጥቂቱ
እግርኳስ ከስፖርትነት ባለፈ ለማህበራዊ አገልግሎቶች ያለውን ፋይዳ ማሳያ ይሆን ዘንድ በበጎ ምግባር ላይ ከተሰማሩ ማህበራት መካከል…
ሪፖርት| ለገጣፎ እና ኤሌክትሪክን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተገባዷል
ሁለት ላለመውረድ እየተፋለሙ የሚገኙትን ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ለገጣፎ ለገዳዲ ባለፈው ሳምንት ከተሸነፈው ስብስብ…
ሪፖርት| የጣና ሞገዶቹ የዋንጫ ተፎካካሪነታቸውን ያስቀጠሉበት ድል አስመዘገቡ
በ19ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን የመጀመርያ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማን የገጠመው ባህር ዳር ከተማ ነጥቡን ከመሪው ያስተካከለበትን ድል…
ሪፖርት| የኃይቆቹ የድል ጉዞ ቀጥሏል
አምስት ግቦች በተመዘገቡበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማዎች ሰራተኞቹን አሸንፈዋል። ሀይቆቹ ባለፈው ሳምንት ካሸነፈው ስብስባቸው አብዱልበሲጥ ከማልን በአዲሱ…

