ምንያህል ተሾመ ለድሬዳዋ ፊርማውን አኑሯል

ያለፉትን ስምንት ወራት ከሜዳ ርቆ የቆየው ምንያህል ተሾመ በሁለተኛው ዙር በርካታ ተጫዋቾችን ለማምጣት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ድሬዳዋ…

ከጅማ ጋር የለቀቁት ሁለት ተጫዋቾች ወደ ስሑል ሽረ አመሩ

ስሑል ሽረዎች ትላንት ከጅማ አባ ጅፋር ጋር በይፋ የተለያዩት ሁለት የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቾችን ዝውውር በማጠናቀቅ የግላቸው…

ሎዛ አበራ አዳማ ከተማን ተቀላቀለች

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ያለፉትን አራት ዓመታት ማጠናቀቅ የቻለችው የፊት አጥቂዋ ሎዛ አበራ ለአዳማ…

ደቡብ ፖሊስ የመስመር ተጫዋች አስፈረመ

ደቡብ ፖሊስ ከስሑል ሽረ ጋር የተለያየው ኪዳኔ አሰፋን አስፈርሟል፡፡ የመስመር አጥቂው ኪዳኔ አሰፋ በዘንድሮው የውድድር ዓመት…

U-20 ምድብ ሀ | ቅዱስ ጊዮርጊስ በመሪነቱ ሲቀጥል ሀዋሳ፣ መከላከያ እና ጥሩነሽ አሸንፈዋል

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ምድብ ሀ 7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና…

Continue Reading

የፀጋዬ ኪዳነማርያም የልቀቁኝ ጥያቄ ተቀባይነት አገኘ

ወልዋሎን በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከወራጅነት ስጋት እንዲላቀቅ ማድረግ ከቻሉ በኃላ ዘንድሮ አዲስ የአንድ ዓመት ኮንትራትን ተፈራርመው…

ጅማ አባጅፋር የስንብት ውሳኔ አሳለፈ

ጅማ አባጅፋር ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ስራ አስኪያጁን ማሰናበቱን የክለቡ ፕሬዝዳንት አጃይብ አባመጫ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡…

አዳማ ከተማ አምረላህ ደልታታን አስፈረመ

ከቀናት በፊት በክረምቱ ካስፈረማቸው ሶስት ተጫዋቾች ጋር የተለያየው አዳማ ከተማ የማጥቃት አማራጩን ለማስፋት ፈጣኑ የመስመር ተጫዋቾች…

ወላይታ ድቻ አንድ ተጫዋች አሰናበተ

በወላይታ ድቻ አንድም ጨዋታን ማድረግ ያልቻለው የግራ መስመር ተከላካዩ ታረቀኝ ጥበቡ ከክለቡ ጋር ተለያይቷል፡፡ ከሀድያ ወደ…

ድሬዳዋ ከተማ ለስድስት ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ ሰጠ

ድሬዳዋ ከተማ ለስድስት የክለቡ ተጫዋቾች የማጠንቀቂያ ደብዳቤ መስጠቱን አስታውቋል፡፡ በመጀመሪያው ዙር የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለክለቡ…