መረጃዎች | 32ኛ የጨዋታ ቀን

ስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይገባደዳል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ !…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል

በሣምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ድሬዳዋ ከተማ በቻርለስ ሙሴጌ ግቦች ሲዳማ ቡናን 2-0 በመርታት ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ…

መረጃዎች| 26ኛ የጨዋታ ቀን

የሰባተኛው ሳምንት መገባደጃ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ሻሸመኔ ከተማ በውድድር ዓመቱ ሽንፈት ያላስተናገደ…

ሲዳማ ቡና ከዚህ በኋላ የአጥቂውን ግልጋሎት አያገኝም

ባሳለፍነው ዓመት ሲዳማ ቡናን የተቀላቀለው ጋናዊው አጥቂ ክለቡን እንደማያገለግል ታውቋል። የዓምናው የውድድድር አጋማሽ ላይ ሲዳማ ቡናን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 1-3 ሲዳማ ቡና

“ያሰብነው ነገር ተሳክቶልናል ፣ አሁን ተጫዋቾቼም የዚህ የማሸነፍ ሥነ ልቦናቸውም እያደገ ይመጣል” አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ “የዳኞች…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድሉን አስመዝግቧል

በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐ-ግብር ሲዳማ ቡና ሻሸመኔ ከተማን 3-1 በመርታት የመጀመሪያ ሦስት ነጥቡን አግኝቷል። በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐ-ግብር…

መረጃዎች| 13ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-1 ፋሲል ከነማ

“ወደምንፈልገው ነገር እንመጣለን ፤ አሁን ላይ ግን ቡድኔን በጥሩ ደረጃ ላይ ነው ለማለት ጊዜው ገና ነው”…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል

በምሽቱ ተጠባቂ ጨዋታ ዐፄዎቹ ጊት ጋትኩት በራሱ መረብ ላይ ባስቆጠራት ግብ ሲዳማ ቡናን 1-0 በመርታት የመጀመሪያ…

መረጃዎች| 9ኛ የጨዋታ ቀን

የሦስተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራሉ። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…