በሊጉ ተጠባቂ ከሆኑት ታሪካዊ ደርቢዎች አንዱ የሆነው የሸገር ደርቢ በነገው ዕለት ይካሄዳል ፤ ቀድሞ ከተያዘለት ቀን…
ቅዱስ ጊዮርጊስ
የፊት አጥቂው አቤል ያለው ሰለ ነገው ጨዋታ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርጓል
👉 “ለማሸነፍ ነው ወደ ሜዳ የምንገባው።” 👉 “ጊዜው ገና ነው ፤ አሁን ላይ ሆኖ እንዲህ ነው…
አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ከነገው የሸገር ደርቢ ጨዋታ አስቀድሞ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል
👉 “የሁለቱም ቡድኖች ጨዋታ የራሱ የሆነ ቃና አለው” 👉 “ትኩረት ሰጥተን ጥሩ ነገር ለማድረግ ሥራችንን ጨርሰናል።”…
የኢትዮጵያ ዋንጫ | በጎል በተንበሸበሸው የጨዋታ ቀን የጦና ንቦቹ እና ፈረሰኞቹ ድል አድርገዋል
የኢትዮጵያ ዋንጫ ሦስተኛ ዙር ዛሬም ቀጥሎ ሲውል ወላይታ ድቻ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በተመሳሳይ የ 5ለ2 ድል…
የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች | የሦስተኛ ዙር ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች
የኢትዮጵያ ዋንጫ ሦስተኛ ዙር ነገም ሲቀጥል አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ላይ አራት የፕሪምየር ሊጉን ክለቦች…
ፈረሰኞቹ ሁለት ባለሙያዎችን ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአሰልጣኝ አባላቶች ጋር አብረው እንዲሰሩ ሁለት ባለሙያዎችን መቅጠሩ ታውቋል። ለተከታታይ ሁለት ዓመታት የሊጉን ዋንጫ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ
“ከዚህም በላይ ጎሎች መግባት ነበረባቸው” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ “ዕርምጃም እየወሰድን ጭምር ቡድናችንን ለማስተካከል እንሞክራለን” አሰልጣኝ ዘርዓይ…
ሪፖርት | ፈረሠኞቹ ኃይቆቹን በሰፊ የግብ ልዩነት ረተዋል
በሣምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ አቤል ያለው በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሦስት ግቦች ሀዋሳ ከተማን 3-0 መርታት…
ሸገር ደርቢን መቼ ለማድረግ ታስበ ?
በሰባተኛ ሳምንት መካሄድ የነበረበት የሸገር ደርቢ በመያዝነው ወር መጨረሻ ለማድረግ መታሰቡን አውቀናል። የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…
መረጃዎች | 29ኛ የጨዋታ ቀን
ስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

