ከሦስት የውድድር ዘመናት በኋላ ዓምና ዳግም የሊጉን ዘውድ የደፉት ፈረሰኞቹ በተረጋጋ የቡድን ስብስብ ዘንድሮም የተሻሉ ሆነው…
ቅዱስ ጊዮርጊስ

ፈረሰኞቹ የአጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል
ከደቂቃ በፊት አማኑኤል ገብረሚካኤልን በቡድናቸው ያቆዩት ፈረሰኞቹ የሌላኛውን አጥቂያቸውን ውል ማራዘማቸውም ታውቋል። ለ2015 የውድድር ዘመን ዛሬ…

አማኑኤል ገብረሚካኤል ውሉን አራዝሟል
በግብፅ ሊግ ያመራል ተብሎ በስፋት ይነገር የነበረው አማኑኤል ገብረሚካኤል በፈረሰኞቹ ቤት የሚያቆየውን ውል አራዝሟል። ያለፉትን ሁለት…

የፈረሰኞቹ አጥቂ ከሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ቀርቦለታል
ቶጎ ነገ ላለባት የወዳጅነት ጨዋታ ለቅዱስ ጊዮርጊሱ አጥቂ ጥሪ በማቅረቧ ተጫዋቹ ወደ ፈረንሳይ አምርቷል፡፡ የተጠናቀቀውን የቤትኪንግ…

ወደ ካርቱም የሚያቀኑት የፈረሰኞቹ ተጫዋቾች ታውቀዋል
በዚህ ሳምንት መጨረሻ በአፍሪካ ቻሚፒየንስ ሊግ የመልስ ጨዋታቸውን የሚከውኑት ፈረሰኞቹ ወደ ሱዳን ተጓዥ ተጫዋቾቻቸው ተለይተዋል። በአፍሪካ…

ፈረሰኞቹ ለካፍ ደብዳቤ አስገብተዋል
በሳምንቱ መጨረሻ ከአል-ሂላል ጋር ላለባቸው የመልስ ጨዋታ ወደ ሱዳን መጓዝ ያለባቸው ቅዱስ ጊዮርጊሶች አስቀድመው ለካፍ ደብዳቤ…

የቅዱስ ጊዮርጊስን የመልስ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል
በካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ ላይ ተካፋይ የሆነው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአል-ሂላል ጋር ያለበትን የመልስ ጨዋታ ሱማሌያዊያን…

የቸርነት ጉግሳ ወቅታዊ የጤንነት ሁኔታ…?
በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ የቅድመ ማጣርያ ጨዋታ ለፈረሰኞቹ ወሳኝ ሁለት ጎሎች ትናንት ያስቆጠረውን የቸርነት የጉዳት ሁኔታ አጣርተናል።…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የቻምፒየንስ ሊግ ጉዟቸውን በድል ጀምረዋል
በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ የሱዳኑን ሀያል ክለብ አል-ሂላል የገጠሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በቸርነት ጉግሳ ሁለት ግቦች…

“አሸንፈን የበዓል ስጦታ ለደጋፊዎቻችን እንዲሁም ለቤተሰቦቻችን መስጠት እናስባለን” ቢኒያም በላይ
ከሱዳኑ አል-ሂላል ኦምዱርማን ጋር ከሚደረገው ወሳኝ ጨዋታ በፊት አዲሱ የፈረሰኞቹ የመስመር አጥቂ ቢኒያም በላይ ከሶከር ኢትዮጵያ…