ዘንድሮ ቡድኑን የተቀላቀለው ጋናዊው የመሀል ተከላካይ ከአርባምንጭ ከተማ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በአሰልጣኝ በረከት ደሙ እየተመራ ዳግም…
ዝ ክለቦች
የመቻል ዋና አሰልጣኝ ለቀናት ቡድናቸውን አይመሩም
የመቻሉ ዋና አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ለቀናት ቡድኑን እንደማይመሩ ታውቋል። ሊጉ ከብሔራዊ ቡድን ጨዋታ መልስ በአዳማ ከተማ…
መረጃዎች | 53ኛ የጨዋታ ቀን
የ13ኛ ሳምንት መገባደጃ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ መሪነቱን ለመቆናጠጥ…
የጋቶች ፓኖም መዳረሻ ክለብ ታውቋል
ከሰሞኑ የኢትዮጵያዊው አማካይ ጋቶች ፓኖም ወደ ኤዥያ ማቅናቱ በዘገብነው መሠረት አሁን መዳረሻው ክለብ አረጋግጠናል። ከኢትዮጵያ መድን…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
“ቡድኔ ወደምፈልገው መንገድ በጣም እየመጣ ነው።” አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ “ሦስት ነጥብ አለማግኘታችን እንጅ የቡድናችን የማሸነፍ ሜንታሊቲ…
ሪፖርት | የሲዳማ ቡና እና ንግድ ባንክ ጨዋታ ያለ አሸናፊ ተጠናቋል
በሁለቱ አጋማሾች የተቆጠሩ ሁለት ግቦች ሲዳማ ቡና እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ነጥብ አጋርተዋል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት…
ሪፖርት| ጦሩ በጊዜያዊነት ወደ መሪነት የተመለሰበትን ድል አስመዝገቧል
በ13ኛው ሳምንት የ3ኛ ቀን ውሎ የመጀመርያ ጨዋታ መቻል ስሑል ሽረን በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሷል ስሑል ሽረዎች…
መረጃዎች | 52ኛ የጨዋታ ቀን
በ13ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ስሑል ሽረ ከ መቻል በደረጃ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 1-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ድራማዊ አጨራረስ በነበረው እና በፈረሰኞቹ የበላይነት ከተጠናቀቀው የምሽቱ ጨዋታ በኋላ የሁለቱ አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ በተለይ ለሶከር…
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል
በድራማዊ የመጨረሻ ደቂቃ ትዕይንቶችን ባስመለከተን የምሽቱ ጨዋታ ፈረሰኞቹ አዳማ ከተማን መርታት ችለዋል። አዳማ ከተማ በ12ኛው ሳምንት…

