የግራ መስመር ተከላካዩ ሀዋሳ ከተማን ለቆ ማረፊያው አዳማ ከተማ ሆኗል፡፡ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ከሳምንታት በፊት ያስፈረመው…
ዝ ክለቦች
ከሲዳማ ቡና ጋር የተለያየው ተጫዋች ወደ አዳማ አቅንቷል
ለአምስት ዓመታት ግልጋሎት ከሰጠበት ክለብ ጋር የተለያየው የአማካይ መስመር ተጫዋቹ አዳማ ከተማን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። ከሀዋሳ ከተማ…
አዳማ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል
በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት አዳማ ከተማዎች ከደቂቃዎች በፊት የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባደዋል። ቡድኑን የተቀላቀለው የመጀመሪያው ተጫዋች…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ድሬዳዋ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተሳታፊው ድሬዳዋ ከተማ የመስመር ተከላካይ አስፈርሟል፡፡ በርካታ ተጫዋቾች ወደተለያዩ ክለቦች…
ሲዳማ ቡና ከአማካዩ ጋር ተለያየ
ሲዳማ ቡና ከአምስት ዓመታት በላይ በአማካይነት ካገለገለው ተጫዋች ጋር በስምምነት ተለያይቷል፡፡ ዮሴፍ ዮሐንስ ከክለቡ ጋር የተለያየው…
ፈረሰኞቹ አጥቂ ወደ ስብስባቸው ለመቀላቀል ንግግር ላይ ናቸው
ስርቢያዊውን ዝላትኮ ክራምፖቲች ዋና አሠልጣኝ አድርገው የሾሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ቶጎዋዊ አጥቂ የግላቸው ለማድረግ እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው…
አሰልጣኝ ካሣዬን በተመለከተ አቅጣጫ ተሰጥቷል
የኢትዮጵያ ቡና ሥራ አመራር ቦርድ በአሰልጣኝ ካሣዬን ዙርያ አቅጣጫ ማስቀመጡ ታውቋል። የወቅቱ መነጋገሪያ ርዕስ የሆነው የአሰልጣኝ…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አዳማ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን ሲያፈርም የአራት ነባሮችን ውል አድሷል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተካፋዩ አዳማ ከተማ የሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም አራት ነባር…
የኢትዮጵያ ቡና ሥራ አመራር ቦርድ ስብሰባ አድርጓል
በወቅታዊ ሁኔታ የኢትዮጵያ ቡና ስራ አመራር ቦርድ ማምሻውን ረጅም ሰዓት የፈጀ ስብሰባ ማድረጋቸው ታውቋል። ጳጉሜ ወር…
ሲዳማ ቡና የቅድመ ውድድር ዝግጅት የሚጀመርበት ቀን ታውቋል
በ2014 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ጠንካራ ተፎካካሪ እንደሚሆን የሚጠበቀው ሲዳማ ቡና በቀጣዩ ሳምንት ዝግጅቱን እንደሚጀመር ታውቋል።…

