የቀድሞ እና የአሁን የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋችች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚፈጠረው ማኅበራዊ ቸረግር ለማቃለል የሚያግዝ ቁሳቁስ የቀድሞ እና የአሁኖቹ ኢትዮጵያ ቡና ተጫዋቾች ማሰባሰብ…

ወልቂጤ ከተማ ኮሮና ቫይረስን ለመግታት የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል

የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለኮሮና መከላከል የሚውል ለቁሳቁስ መግዣ ግማሽ ሚልዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡…

ድሬዳዋ ከተማ አዲስ ረዳት አሰልጣኝ እና ጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ ሾመ

የድሬዳዋ ከተማ ቦርድ ፍአድ የሱፍን በረዳት አሰልጣኝነት ዳዊት ከድርን ደግሞ በጊዜያዊ ስራ አስኪያጅነት መሾሙን አስታውቋል። የድሬዳዋ…

ወልቂጤ ከተማ ስድስተኛ ተጫዋች አስፈርሟል

ዊልፍሬድ የሶህ የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ ቀደም ብሎ ለወልቂጤ ከተማ ፊርማውን ማኖሩ ታውቋል። የ28 ዓመቱ አይቮሪኮስታዊ አጥቂ…

ሀዋሳ ከተማ አዲስ ረዳት አሰልጣኝ ሾሟል

ሀዋሳ ከተማ በአምጣቸው ኃይሌ ምትክ ጊዜያዊ አሰልጣኝ የነበረው ብርሀኑ ወርቁን የሙሉጌታ ምህረት ረዳት አድርጎ ሾሟል። ከዚህ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአጋር ድርጅቶቹ ጋር በመሆን የኮሮና ቫይረስን ለመካለከል የሚረዳ ድጋፍ ሊያደርግ ነው

በአሁኑ ወቅት በእጅጉኑ አሳሳቢ በሆነ ደረጃ የዓለም ህዝብ ስጋት የሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመካለከል የቅዱስ ጊዮርጊስ…

ወላይታ ድቻ የመስመር ተጫዋች አስፈርሟል

ወላይታ ድቻዎች ትናንት የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ ቀደም ብለው በረከት ወንድሙን ዝውውርን ፈፅመዋል፡፡ በ2008 በወላይታ ድቻ ከ17…

ወልቂጤ ከተማ ከሁለት ተጫዋቾች ጋር ተለያየ

አማካዩ ፍፁም ተፈሪ እና ተከላካዩ ዐወል ከድር ከወልቂጤ ከተማ ጋር በስምምነት ተለያይተዋል። ወላይታ ድቻን ለቆ በክረምቱ…

ስሑል ሽረ አማካይ አስፈርሟል

በዚህ የዝውውር መስኮት ከወልቂጤ ከተማ ጋር በስምምነት የተለያየው በቃሉ ገነነ አምስተኛ የስሑል ሽረ ፈራሚ ሆኗል። ከበርካታ…

ወልቂጤ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀቀ

በትናትናው ዕለት ወደ ወልቂጤ ለማምራት ከስምምነት ደርሰው የነበሩት ተስፋዬ መላኩ እና ሳሙኤል ሳሊሶ ዛሬ ፊርማቸውን አኑረዋል።…