ሀዲያ ሆሳዕና አምስተኛ ተጫዋቹን አስፈረመ

የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሱሌይማን ሰሚድ አዳማን ለቆ ሀዲያ ሆሳዕናን የተቀላቀለ አምስተኛ ተጫዋች ሆኗል፡፡ በአንድ ዓመት ውል…

ቆይታ ከተስፈኛው ታዳጊ ዱሬሳ ሹቢሳ ጋር…

በዛሬው የተስፈኞች አምዳችን ላይ ከፈጣኑ ሁለገብ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ዱሬሳ ሹቢሳ ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርገናል…

የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተከላካያቸውን ውል አደሱ

ቡድናቸውን በማጠናከር ረገድ ጠንክረው እየሰሩ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች የመስመር ተከላካያቸውን ውል ከደቂቃዎች በፊት አድሰዋል። የ11…

ወልቂጤዎች በዝውውሩ ንቁ ተሳትፎ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል

ቀደም ብለው ወደ እንቅስቃሴ በመግባት የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እና አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም የሚገኙት ሠራተኞቹ ረመዳን…

የአንጋፋዋ የቅዱስ ጊዮርጊስ የልብ ደጋፊ የቀብር ሥነ ስርዓት ዛሬ ተፈፀመ

የረጅም ዓመት የቅዱስ ጊዮርጊስ አባል፣ ቤተሰብና የቅርብ አገልጋይ የነበረችው ካሰች መስቀሌ የቀብር ሥነ ስርዓት በርካታ የስፖርት…

ሀዲያ ሆሳዕና አራተኛ ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማምቷል

በዛሬው ዕለት የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቆ የነበረው ሀዲያ ሆሳዕና ኃይሌ እሸቱን አራተኛ ፈራሚ በማድረግ ወደ ቡድኑ…

የአዳማ ከተማ አመራሮች አዳዲስ ውሳኔዎችን አሳለፉ

በዘንድሮ ዓመት በተለያዩ ምክንያቶች የተቀዛቀዘ የውድድር ጊዜ ያሳለፈው አዳማ ከተማ ለቀጣይ ዓመት ራሱን ለማዘጋጀት ወደ እንቅስቃሴ…

የሴቶች ገፅ | ቆይታ ከኮከቧ ሴናፍ ዋቁማ ጋር…

በዛሬው የሴቶች ገፅ አምዳችን የአዳማ ከተማ እና የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ኮከብ ሴናፍ ዋቁማን እንግዳ አድርገናታል።…

ባህር ዳር ከተማ የግብ ጠባቂውን ውል አራዘመ

ከሰሞኑ የነባር ተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም የተጠመዱት ባህር ዳር ከተማዎች ማምሻውን ደግሞ የፅዮን መርዕድን ውል አራዝመዋል፡፡ ከአርባምንጭ…

“እቅዶቼን ለማሳካት ጠንክሬ እሰራለሁ” ተስፈኛው ግብ ጠባቂ ምንተስኖት ጊንቦ

ታዳጊዎችን በማፍራቱ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሰው የሀዋሳ ታዳጊ ቡድን ተገኝቶ በሁለት የወጣት ብሔራዊ ቡድኖች ውስጥ ለሀገሩ ተሰልፎ…