“ሜዳችን በራሳችን!” – የኢትዮጵያ ቡና አመታዊ የቤተሰብ ሩጫ ሐምሌ 9 ይካሄዳል

2ኛ ዙር የኢትዮዽያ ቡና ዓመታዊ የቤተሰብ ሩጫ “በስፖርታዊ ጨዋነት ለስታድየሜ ግንባታ እሮጣለው”  እና “ሜዳችን በራሳችን!”  በሚል…

የክለቦች የዝውውር እንቅስቃሴ – ሀዋሳ ከተማ

ሀዋሳ ከተማ በክረምቱ የተጫዋቾች ዝውውር መስኮት ላይ ከወዲሁ ጠንካራ ተሳታፊ ከሆኑ ክለቦች አንዱ ሆኗል፡፡ ውላቸው ዘንድሮ…

ዝውውር | አህመድ ረሺድ ወደ ድሬዳዋ ከተማ አምርቷል

የኢትዮጵያ ቡናው የመስመር ተከላካይ አህመድ ረሺድ ከክለቡ ጋር ያለው ውል መጠናቀቅን ተከትሎ ማረፊያው ድሬዳዋ ከተማ ሆኗል፡፡…

ቻምፒየንስ ሊግ፡ ፈረሰኞቹ በከባድ ሽንፈት ውድድራቸውን አጠናቀዋል

በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ወደ ቱኒዝ የተጓዘው ቅዱስ ጊዮርጊስ 4-0 ውጤት በኤስፔራንስ ተሸንፎ ውድድሩን…

“በእግርኳሱ ልንለወጥ የምንችለው ክለቦች ወደራሳችን መመልከት ስንጀምር ነው” – አቶ አሰፋ ሀሊሶ (የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ)

ሀሙስ ሰኔ 29 ቀን 2009 በተደረገው የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ፍፃሜ ወላይታ ድቻ መከላከያን በመለያ ምቶች አሸንፎ…

ወላይታ ድቻ – የ2009 የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ አሸናፊ !

የ2009 የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) የፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ አዲስ አበባ ስታድየም ላይ በመከላከያ እና ወላይታ ድቻ…

” በጣም ጠንካራ ሰራተኛ ከሆኑ ሰዎች አንዱ ነኝ” አብዱልከሪም ኒኪማ

በካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ እየተወዳደረ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ቱኒዚያ በመጓዝ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታውን በመጪው እሁድ ከኤስፔራንስ…

መከላከያ ከ ወላይታ ድቻ – ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት

 FT  መከላከያ  1-1  ወላይታ ድቻ  21′ ሙባረክ ሽኩር (ራሱ ላይ) | 55′ አላዛር ፋሲካ(ፍቅም) *ወላይታ ድቻ በመለያ ምቶች 4-2…

Continue Reading

የጥሎ ማለፍ ፍፃሜ | መከላከያ ከ ወላይታ ድቻ

የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ፍፃሜ ነገ በአዲስ አበባ ስታድየም 10:00 ላይ ሲደረግ መከላከያ ከ ወላይታ ድቻ ለዋንጫ…

መከላከያ እና ወላይታ ድቻ ለጥሎ ማለፍ ፍጻሜ ደረሱ

የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ በአአ ስታድየም ተካሂደው ወላይታ ድቻ እና መከላከያ ወደ ፍጻሜው…