በ16ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን ነገ የሚስተናገዱትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ…
ወላይታ ድቻ
ሪፖርት | የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል
ምሽት ላይ ባህር ዳር ከተማ እና ወላይታ ድቻን ያገናኘው ጨዋታ 0-0 በሆነ ውጤት ተቋጭቷል። ባህር ዳር…
መረጃዎች | 62ኛ የጨዋታ ቀን
የአንደኛው ዙር ማጠናቀቂያ የሆኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ድሬዳዋ ከተማ በ…
ሪፖርት | የየኋላሸት ሰለሞን ብቸኛ ጎል ሠራተኞቹን ባለ ድል አድርጋለች
ከተያዘለት ደቂቃ ዘግይቶ የጀመረው የወልቂጤ ከተማ እና ወላይታ ድቻ የምሽቱ ጨዋታ በሠራተኞቹ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። 01፡00…
መረጃዎች | 58ኛ የጨዋታ ቀን
የ14ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ኢትዮጵያ ቡና በአሠልጣኝ…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
በ11ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ሳቢ ግቦች አቻ…
መረጃዎች | 54ኛ የጨዋታ ቀን
ነገ በተስተካካይነት የሚደረገው የወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡናን ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። 13 የጨዋታ ሳምንታትን…
ጎፈሬ ከወላይታ ድቻ ጋር የትጥቅ አቅርቦት ስምምነት ፈፀመ
👉 \”ጎፈሬ በሀገራችን ትጥቆችን ማምረት ከጀመረ ጊዜ ጀምሮ የእኛን ብቻ ሳይሆን የብዙ የሀገራችን ክለቦችን የማሊያ ችግር…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ለገጣፎ ለገዳዲ 3-4 ወላይታ ድቻ
“የድሬዳዋ ቆይታችን በጣም ጥሩ ነበር” ፀጋዬ ኪዳነማርያም “በሰላም ውድድራችንን ጨርሰናል። ውጤቱ ግን በጣም አስከፊ ነው ፤…
ሪፖርት | ድንቅ ፉክክር በታየበት ጨዋታ የጦና ንቦቹ ድል አድርገዋል
ሰባት ግቦች በተስተናገዱበት ጨዋታ ወላይታ ድቻ ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ አምስት ደረጃዎችን ያሻሻለበትን ውጤት አስመዝግቧል። በ13ኛ ሳምንት…

