ወልቂጤ ከተማ የአምስት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል

ዛሬ አንድ ተጫዋች በእጁ ያስገባው ወልቂጤ ከተማ የአምስት ነባር ተጫዋቾቹን ውል ለማደስ ከስምምነት ደርሷል። በተከላካይ ሥፍራ…

ወልቂጤ ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

ከሰሞኑ የአሰልጣኙን ውል ለሁለት ተጨማሪ ዓመት ያራዘመው ወልቂጤ ከተማ አሁን ደግሞ አዲስ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል፡፡…

ወልቂጤ ከተማ የአሰልጣኙን ውል አራዝሟል

ወልቂጤ ከተማ የዋና አሰልጣኙ ደግአረግ ይግዛው ውልን ለተጨማሪ ዓመታት አራዝሟል። በተሰረዘው የ2012 የውድድር ዓመት ላይ በታሪኩ…

“ወደፊት በቋሚነት ለሀገሬ መጫወት እፈልጋለሁ” ተስፈኛው ግብ ጠባቂ ጆርጅ ደስታ

ዘንድሮ በፕሪምየር ሊጉ በወልቂጤ ከተማ የሚገኘው ግብ ጠባቂው ጆርጅ ደስታ በዛሬው የተስፈኛ አምዳችን ላይ ተመልክተነዋል፡፡ ተወልዶ…

ሦስት ክለቦች የተጫዋቾች ደሞዝ የከፈሉ ቀጣይ ክለቦች ሆነዋል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተጫዋቾችን ደሞዝ የከፈሉ ቡድኖች አስር የፕሪምየር ሊግ ክለቦችን ጨምሮ 16 ሲደርሱ ማኅበሩ በዛሬው…

“የተጫዋቾች ደሞዝ ያልከፈልንበት ጊዜ የለም” ወልቂጤ ከተማ

በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ደሞዝ ለመክፈል አዳጋች በሆነበት በዚህ ወቅት ወልቂጤ ከተማ ደሞዝ እንዳልከፈለ ተደርጎ የሚሰራጨው መረጃ…

ወልቂጤ ከተማ ለሊግ ኩባንያው ጥያቄ አቀረበ

በኮሮና ወረርሺኝ ምክንያት የሊጉ ውድድር መሠረዙን ተከትሎ ክለቡ ለኮሚሽነር እና ዳኞች ተብሎ ያስገቡትን ክፍያ እንዲመለስለት ጥያቄ…

የወልቂጤ ከተማ የቡድን አባላት የአንድ ወር ደሞዝ ላለመቀበል ወስነዋል

በአስገዳጁ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መነሻ እረፍት ላይ የሚገኙት የወልቂጤ ከተማ ቡድን አባላት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ላለመቀበል…

ወልቂጤ ከተማ ኮሮና ቫይረስን ለመግታት የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል

የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለኮሮና መከላከል የሚውል ለቁሳቁስ መግዣ ግማሽ ሚልዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡…

ወልቂጤ ከተማ ስድስተኛ ተጫዋች አስፈርሟል

ዊልፍሬድ የሶህ የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ ቀደም ብሎ ለወልቂጤ ከተማ ፊርማውን ማኖሩ ታውቋል። የ28 ዓመቱ አይቮሪኮስታዊ አጥቂ…