ከፍተኛ ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ መሪነቱን ሲያጠናክር ሸገር ከተማ ወደ ድል ተመልሷል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 11ኛ ሳምንት ዛሬ ሲጠናቀቅ በምድብ ‘ሀ’ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሸንፎ ተከታዩ አዲስ አበባ ከተማ…

ሪፖርት | ነብሮቹ እና ፈረሠኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ምሽት ላይ የተደረገው የሀዲያ ሆሳዕና እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ እና ጊዮርጊስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 2-1 ሀዋሳ ከተማ

“እግር ኳስ ውስጥ እንዴት ተጫወተ አይደለም ማን አሸነፈ ነው” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “ከክለቡ ጋር የማወራው ነገር…

ሪፖርት | ኃይቆቹ አምስተኛ ተከታታይ ሽንፈት አስተናግደዋል

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ መቻል ሀዋሳን 2-1 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሷል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል እና ሀዋሳ…

መረጃዎች | 39ኛ የጨዋታ ቀን

የአስረኛው ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተንላችኋል። መቻል ከ ሀዋሳ ከተማ ከመሪዎቹ ተርታ የሚገኙት መቻሎችና…

ከፍተኛ ሊግ | ተጠባቂው ጨዋታ በአርባምንጭ አሸናፊነት ተጠናቋል

በከፍተኛ ሊጉ የ11ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ በምድብ ‘ሀ’ ንብ ፣ ሀላባ ከተማ እና ኦሮሚያ ፖሊስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 አዳማ ከተማ

“ፍፁም ለግብ የቀረቡ ኳሶችን የመፍጠር አቅማችን ደካማ ነው” አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው “አንዳንዴ እንደዚህ ይሆናል ብትጫወትም ዕድለኝነትን…

ሪፖርት | እጅግ ቀዝቃዛው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል

ለተመልካች ሳቢ ያልነበረው የሲዳማ ቡና እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ መርሐግብር ሲዳማ ቡና እና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሻሸመኔ ከተማ

“ከመጥፎ ቀኖች እንደ አንዱ አድርጌ ነው ዛሬን የምቆጥረው” አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ “ከዋና ዳኞች በላይ ጨዋታውን እየረበሹ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከሻሸመኔ ነጥብ ተጋርቷል

በሣምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ኢትዮጵያ ቡና እና ሻሸመኔ ከተማ 1-1 ተለያይተዋል። በሣምንቱ የመጀመሪያ መርሐግብር ኢትዮጵያ ቡና እና…