ለተመልካች ማራኪ ፉክክር በተደረገበት የምሽቱ ጨዋታ ቡናማዎቹ መስፍን ታፈሰ የቀድሞ ክለቡ ላይ ባስቆጠራቸው ግቦች ኃይቆቹን 2ለ1…
01 ውድድሮች
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-3 ፋሲል ከነማ
“የጌታነህ ወደ ጎል መቅረብ ግን የበለጠ ቡድኑን የሚያነሳሳ ነው” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ማሻሻል ያለብንን ነገሮች እያሻሻልን…
ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ወደ ድል ተመልሷል
ዐፄዎቹ በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ሦስት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን 3-0 ረተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ድሬዳዋ እና ፋሲል…
መረጃዎች| 36ኛ የጨዋታ ቀን
በነገው ዕለት የሚካሄዱ የዘጠነኛው ሳምንት ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች ድሬዳዋ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ ብርቱካናማዎቹና…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 መቻል
“ጠንካራ ጨዋታ ስለነበር ፣ እነርሱም የመከላከል ሂደታቸው ጠንካራ ስለሆነ በውጤቱ ዕኩል ለዕኩል ወጥተናል” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ…
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ | አርባምንጭ ከተማ መሪነቱን ሲያስቀጥል ነጌሌ አርሲም መከተሉን ቀጥሏል
በአስረኛ ሳምንት የከፍተኛ ሊግ ምድብ ‘ለ’በመጀመሪያ ቀን ሦስት ጨዋታዎች ተደርገው የምድቡ መሪዎች ድል አድርገዋል። ረፋድ አራት…
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ | አዲስ አበባ ከተማ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ በፊት የምድቡ መሪ ሆኗል
በምድብ ‘ሀ’ 10ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ ሦስት ጨዋታዎች ተደርገው ስልጤ ወራቤ ፣ ንብ እና አዲስ…
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መቻል አቻ ተለያይተዋል
በፈረሠኞቹ እና በጦሩ መካከል የተደረገው የምሽቱ ተጠባቂ ጨዋታ 1-1 ተጠናቋል። በምሽቱ ተጠባቂ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ እና…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 0-0 ባህር ዳር ከተማ
“ዛሬ ፍፁም ተፈላሚ ነበርን” አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ “በየሁለት ደቂቃው እየተኙ የጨዋታውን ስሜት የጨዋታውን ግለት ይገሉት ነበር”…
ሪፖርት | ሻሸመኔ እና ባህር ዳር ነጥብ ተጋርተዋል
በሻሸመኔ ከተማ እና በባህር ዳር ከተማ መካከል የተደረገው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር 0-0 ተጠናቋል። ቡድኖቹ በሊጉ የ8ኛ…

