ሪፖርት | መድን የዓመቱ 14ኛ ድሉን ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ አሳክቷል

ኢትዮጵያ መድን ኢትዮጵያ ቡናን 2-1 በመርታት የሀዋሳ ቆይታውን በድል ዘግቷል። ኢትዮጵያ መድን ከወልቂጤው ሽንፈት በሦስት ተጫዋች…

መረጃዎች | 102ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ኢትዮጵያ መድን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-2 አዳማ ከተማ

\”ማሸነፍ አስበን ብቻ ነው የገባነው\” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ \”እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር\” አሰልጣኝ አስራት አባተ አዳማ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ የሀዋሳ ቆይታውን ከአምስት ጨዋታ በኋላ ባሳካው ድል ቋጭቷል

አዳማ ከተማ በሁለተኛው አጋማሽ ከጥሩ እንቅስቃሴ ጋር ታግዞ ከመመራት ተነስቶ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን አሸንፏል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 3-1 ወላይታ ድቻ

\”ተጫዋቾቹ ነጥብ እያሰሉ ስለሚጫወቱ ከዛ ጫና መውጣት አለብን ብዬ ነው የማስበው።\” – አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም \”ዛሬ…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

ሀዋሳ ከተማ በሜዳው እና በደጋፊው ፊት የመጀመሪያ ሦስት ነጥቡን ወላይታ ድቻን 3ለ1 በመርታት አስመዝግቧል። ሀዋሳ ከተማ…

መረጃዎች | 101ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። ሀዋሳ ከተማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ለገጣፎ ለገዳዲ

\”ከዚም በላይ ግቦች ማስቆጠር ነበረብን\” ዘሪሁን ሸንገታ \”ውጤቱ ይገባቸዋል\” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ ዘርይሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ መሪነታቸውን በስምንት ነጥቦች አስፍተዋል

የተቀዛቀዘ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ በተበራከተበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን 2ለ1 በመርታት የሊጉን መሪነት አጠናክሯል። ቅዱስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-1 አርባምንጭ ከተማ

\”እኛ በጭቃ ሁለት ጊዜ ሁለት ቀን ሙሉ በተለያየ ቀን በተጫወትናቸው ጨዋታዎች ድካም አለብን\” ሥዩም ከበደ \”ባለንበት…