ጠንካራ ፉክክርን ያስመለከተን የባህርዳር ከተማ እና መቻል ጨዋታ በመጨረሻም በባህርዳር ከተማ 3ለ2 አሸናፊነት ተጠናቋል። መቻሎች በመጨረሻ…
ፕሪምየር ሊግ

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 2-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
\”ሥራው የተበላሸው የመጀመሪያው ምልመላ ላይ ነው።\” – አሰልጣኝ ቅጣው ሙሉ \”በቀጣይ አዳማ ላይ ለሚኖረን ቆይታ ይህ…

ሪፖርት | የባዬ ገዛኸኝ ሁለት ጎሎች ሀድያ ሆሳዕናን ባለ ድል አድርገዋል
ሀድያ ሆሳዕና ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2ለ1 በመርታት በደረጃ ሰንጠረዡ አራተኛ ላይ ተቀምጦ የሀዋሳ ቆይታውን አጠናቋል። ሀድያ ሆሳዕና…

መረጃዎች | የጨዋታ ቀን 103
በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መገባደጃ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርቧል። ሀድያ ሆሳዕና ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-0 ፋሲል ከነማ
\”ወራጁን እንኳን አሁን ሳይሆን በመጨረሻው ቀን ነው የሚለየው ብዬ አስባለሁ\” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ \”ከታች የመጣ ነው…

ሪፖርት | የወልቂጤ ከተማ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
የወልቂጤ እና ፋሲል የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ 0ለ0 በሆነ ውጤት ፍፃሜን አግኝቷል። ወልቂጤ ከተማ ድል ካደረጉበት የመድኑ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 2-1 ኢትዮጵያ ቡና
\”ቡድናችን ዛሬ ድክመት ነበረበት።\” – አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ \”ያለንን አቅም አውጥተን ነው የተጫወትነው።\” – ምክትል አሰልጣኝ…

ሪፖርት | መድን የዓመቱ 14ኛ ድሉን ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ አሳክቷል
ኢትዮጵያ መድን ኢትዮጵያ ቡናን 2-1 በመርታት የሀዋሳ ቆይታውን በድል ዘግቷል። ኢትዮጵያ መድን ከወልቂጤው ሽንፈት በሦስት ተጫዋች…

መረጃዎች | 102ኛ የጨዋታ ቀን
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ኢትዮጵያ መድን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-2 አዳማ ከተማ
\”ማሸነፍ አስበን ብቻ ነው የገባነው\” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ \”እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር\” አሰልጣኝ አስራት አባተ አዳማ…