ከትናንት በስትያ ጀምሮ እየተካሄዱ የሚገኙት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ መከላከያን እና ወላይታ ድቻን…
ፕሪምየር ሊግ
ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ለሦስተኛ ተከታታይ ጊዜ አቻ ተለያይተዋል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት የዛሬ ብቸኛ መርሐ-ግብር የነበረው የመቐለ 70 እንደርታ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ…
“ከሜዳ ውጪ የተሸነፍንበት የጎል ልዩነት ተፅዕኖ ፈጥሮብናል፡፡” የሱፍ ዓሊ – ጅማ አባ ጅፋር (ምክትል አሰልጣኝ)
የጅማ አባ ጅፋሩ ምክትል አሰልጣኝ የሱፍ ዓሊ ተከታዮቹን አስተያየቶች ከጨዋታው መጠናቀቅ በኃላ ሰጥተዋል፡፡ ስለጨዋታው “ጨዋታው ጥሩ…
ሪፖርት | የጅማ አባጅፋር የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጉዞ ተገቷል
በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካፈለው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊው ጅማ አባ ጅፋር በመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ…
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | መቐለ 70 እንደርታ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት መቐለ 70 እንደርታ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ የሚያደርጉትን ብቸኛ የዕለቱ ጨዋታ እንደሚከተለው…
Continue Readingየአሰልጣኝ አስተያየት | ” ቀድመው ጎል ሊያስቆጥሩብን እንደሚችሉ ገምተን ነበር ” አዲሴ ካሳ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ሀዋሳ ከተማ ስሑል ሽረን 6-1 በሆነ ውጤት ከረታ በኃላ የሁለቱ ክለቦች…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ያገኘነውን ዕድል በመጠቀማችን እንጂ ደቡብ ፖሊስ የዋዛ ቡድን አልነበረም ” ጳውሎስ ጌታቸው
በኢትዮጵያያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ሀዋሳ ላይ ደቡብ ፖሊስ በባህርዳር ከተማ 1-0 ከተሸነፈበት ጨዋታ በኃላ የሁለቱ…
ፋሲል ከነማ ከሐረር ወሳኝ ሦስት ነጥቦች ይዞ ተመልሷል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ጨዋታ ወደ ሐረር ያመራው ፋሲህ ከነማ ባለሜዳው ድሬዳዋ ከተማነ 1-0 አሸንፎ…
ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ ግማሽ ደርዘን ግብ አስቆጥሮ ሽረን በመርታት መሪነቱን አጠናክሯል
ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካከል ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከተማ ስሑል ሽረን 6-1 በሆነ ሰፊ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ” የድሉ መታሰብያነት ለመላው ደጋፊዎቻችን ይሁን። ” ፀጋዬ ኪዳነማርያም
ወልዋሎ ዓ/ዩ ደደቢትን 1-0 ከረታበት የስድስተኛ ሳምንት የሊጉ የዛሬ ጨዋታ በኋላ በሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዮቹ አስተያየቶች…

