ሪፖርት | አዳማ ከተማ የሀዋሳ ቆይታውን ከአምስት ጨዋታ በኋላ ባሳካው ድል ቋጭቷል

አዳማ ከተማ በሁለተኛው አጋማሽ ከጥሩ እንቅስቃሴ ጋር ታግዞ ከመመራት ተነስቶ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን አሸንፏል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 3-1 ወላይታ ድቻ

\”ተጫዋቾቹ ነጥብ እያሰሉ ስለሚጫወቱ ከዛ ጫና መውጣት አለብን ብዬ ነው የማስበው።\” – አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም \”ዛሬ…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

ሀዋሳ ከተማ በሜዳው እና በደጋፊው ፊት የመጀመሪያ ሦስት ነጥቡን ወላይታ ድቻን 3ለ1 በመርታት አስመዝግቧል። ሀዋሳ ከተማ…

መረጃዎች | 101ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። ሀዋሳ ከተማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ለገጣፎ ለገዳዲ

\”ከዚም በላይ ግቦች ማስቆጠር ነበረብን\” ዘሪሁን ሸንገታ \”ውጤቱ ይገባቸዋል\” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ ዘርይሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ መሪነታቸውን በስምንት ነጥቦች አስፍተዋል

የተቀዛቀዘ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ በተበራከተበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን 2ለ1 በመርታት የሊጉን መሪነት አጠናክሯል። ቅዱስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-1 አርባምንጭ ከተማ

\”እኛ በጭቃ ሁለት ጊዜ ሁለት ቀን ሙሉ በተለያየ ቀን በተጫወትናቸው ጨዋታዎች ድካም አለብን\” ሥዩም ከበደ \”ባለንበት…

ሪፖርት | የአርባምንጭ ተጫዋቾች ያስቆጠሯቸው ሁለት ጎሎች ከሲዳማ ጋር ነጥብ አጋርተዋል

በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተደረገው የሲዳማ ቡና እና የአርባምንጭ ከተማ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል። ቡድኖቹ…

መረጃዎች | 100ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተናል። ሲዳማ…

የፕሪምየር ሊጉ ቀጣይ ጨዋታዎች ላይ የሰዓት ለውጥ ተደርጓል

የሊጉ የውድድር እና ሥነ ስርዐት ኮሚቴ በሀዋሳ የሚደረጉ የ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የሰዓት ለውጥ ሲያደርግ የዲሲፕሊን…