በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ንግድ ባንኮች ሀምበሪቾን 2ለ0 በመርታት መሪነታቸውን አጠናክረዋል። ሀምበሪቾ ከኢትዮጵያ መድን ጋር በስምንተኛ ሳምንት…
ፕሪምየር ሊግ
መረጃዎች | 37ኛ የጨዋታ ቀን
በገና ዋዜማ የሚካሄዱ የዘጠነኛው ሳምንት መገባደጃ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀምበርቾ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-2 ኢትዮጵያ ቡና
“ተጫዋቾቻችን ትዕግስተኛ ነበሩ እና እስከ መጨረሻው ጠብቀን ውጤት አግኝተናል” አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ “ሦስቱን ጨዋታ መሸነፋችን ለዛሬው…
ሪፖርት | እጅግ ማራኪው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል
ለተመልካች ማራኪ ፉክክር በተደረገበት የምሽቱ ጨዋታ ቡናማዎቹ መስፍን ታፈሰ የቀድሞ ክለቡ ላይ ባስቆጠራቸው ግቦች ኃይቆቹን 2ለ1…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-3 ፋሲል ከነማ
“የጌታነህ ወደ ጎል መቅረብ ግን የበለጠ ቡድኑን የሚያነሳሳ ነው” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ማሻሻል ያለብንን ነገሮች እያሻሻልን…
ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ወደ ድል ተመልሷል
ዐፄዎቹ በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ሦስት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን 3-0 ረተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ድሬዳዋ እና ፋሲል…
መረጃዎች| 36ኛ የጨዋታ ቀን
በነገው ዕለት የሚካሄዱ የዘጠነኛው ሳምንት ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች ድሬዳዋ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ ብርቱካናማዎቹና…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 መቻል
“ጠንካራ ጨዋታ ስለነበር ፣ እነርሱም የመከላከል ሂደታቸው ጠንካራ ስለሆነ በውጤቱ ዕኩል ለዕኩል ወጥተናል” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ…
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መቻል አቻ ተለያይተዋል
በፈረሠኞቹ እና በጦሩ መካከል የተደረገው የምሽቱ ተጠባቂ ጨዋታ 1-1 ተጠናቋል። በምሽቱ ተጠባቂ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ እና…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 0-0 ባህር ዳር ከተማ
“ዛሬ ፍፁም ተፈላሚ ነበርን” አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ “በየሁለት ደቂቃው እየተኙ የጨዋታውን ስሜት የጨዋታውን ግለት ይገሉት ነበር”…

