አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ለመቀላቀል ተስማማ

የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ቅጥር በመፈፀም ክረምቱን የጀመሩት አዳማ ከተማዎች ግብ ጠባቂው ታሪክ ጌትነት እና የግራ መስመር…

ፋሲል ከነማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል ሲያደስ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቂያ አስገብተዋል

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ፋሲል ከነማ የሁለት የውጪ ዜጎቹ ኮንትራትን ሲያራዝም አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቀቂያ ማስገባታቸውን አስታውቋል።…

ሮበርት ኦዶንካራ የዲዲዬ ጎሜስን ቡድን ተቀላቀለ

በአዳማ ከተማ የውድድር ዘመኑን ያሳለፈው ሮበርት ኦዶንካራ ወደ ጊኒው ሆሮያ የሚያደርገውን ዝውውር አጠናቋል። ዩጋንዳዊው ግብ ጠባቂ…

ታፈሰ ሰርካ በቀጣይ ዓመት የመቐለን ማልያ የሚለብስ አምስተኛ አዲስ ተጫዋች ሆኗል

ከሌሎች ክለቦች ቀደም ብለው በዝውውሩ እየተሳተፉ የሚገኙት ምዓም አናብስት የመከላከያው የመስመር ተከላካይ ታፈሰ ሰርካ የግላቸው ለማድረግ…

መቐለ 70 እንደርታ ተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል

በነገው ዕለት የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን የሚጀምሩት ምዓም አናብስት ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ ለመቀላቀል ተስማምተዋል። ከሌሎች…

ኤፍሬም አሻሞ ቻምፒዮኖቹን ለመቀላቀል ተስማማ

ባለፈው ዓመት ከወልዋሎ ጋር ጥሩ ዓመት ያሳለፈው የመስመር ተጫዋቹ ኤፍሬም አሻሞ መቐለ 70 እንደርታን ለመቀላቀል ተስማማ።…

ቅዱስ ጊዮርጊስ 3 የውጪ ሀገር ተጫዋቾችን አሰናበተ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቡድኑ ውስጥ ከነበሩት አምስት የውጪ ዜጎች መካከል ከሦስቱ ጋር በስምምነት መለያየቱን አስታውቋል። የተከላካይ ስፍራ…

የክለቡ ከፍተኛ ተከፋይ ከኢትዮጵያ ቡና ተለያያየ

ኢትዮጵያ ቡና ከፍተኛ የዝውውር ሂሳብ በማውጣት በ2011 የውድድር ዘመን ካስፈረመው ተጫዋቹ ጋር የኮንትራት ዘመኑ ሳይጠናቀቅ አስቀድሞ…

ስሑል ሽረ ከደቡብ ፖሊስ ጋር የተለያየውን ግብ ጠባቂ አስፈርሟል 

በቅርቡ ቀሪ የውል ወራት እየቀሩት የተለያየው ግብ ጠባቂው ዳዊት አሰፋ ስሑል ሽረን ሲቀላቀል የቀድሞ የቡድኑ ተጫዋች ጌታቸው…

ወላይታ ድቻ ተስፋዬ አለባቸውን አስፈርሟል

በሁለተኛው ዙር ያለበት ክፍተት ለመድፈን ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ እያመጣ ያለው ወላይታ ድቻ ተስፋዬ አለባቸውን የግሉ አድርጓል።…