ፋሲል ከነማ ሁለተኛ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ የሚሳተፈው ፋሲል ከነማ ኪሩቤል ኃይሉን ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደርሷል። በተከላካይ አማካይ ስፍራ የሚጫወተው…

አማኑኤል ጎበና አዳማ ከተማን ለመቀላቀል ተስማማ

በትናንትናው ዕለት ከሁለት ተጫዋቾች ጋር የተስማሙት አዳማ ከተማዎች አማኑኤል ጎበናን ወደ ቡድናቸው ለመቀላቀል ተስማምተዋል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ…

ኦኪኪ አፎላቢ ከጅማ ለመልቀቅ ወስኗል

የ2010 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ጅማ አባ ጅፋር ዘንድሮ በበጀት ምክንያት ለተጨዋቾቹ ደሞዝ መክፈል ባለመቻሉ ቅሬታቸውን…

የእንየው ካሳሁን ማረፍያ የዐፄዎቹ ቤት ሆኗል

እንየው ካሳሁን የፋሲል ከነማ የመጀመርያ ፈራሚ በመሆን ለዝግጅት ወደ ባህርዳር አቅንቶ ቡድኑን ተቀላቅሏል። ያለፉትን ሁለት ዓመታት…

አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ለመቀላቀል ተስማማ

የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ቅጥር በመፈፀም ክረምቱን የጀመሩት አዳማ ከተማዎች ግብ ጠባቂው ታሪክ ጌትነት እና የግራ መስመር…

ፋሲል ከነማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል ሲያደስ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቂያ አስገብተዋል

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ፋሲል ከነማ የሁለት የውጪ ዜጎቹ ኮንትራትን ሲያራዝም አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቀቂያ ማስገባታቸውን አስታውቋል።…

ሮበርት ኦዶንካራ የዲዲዬ ጎሜስን ቡድን ተቀላቀለ

በአዳማ ከተማ የውድድር ዘመኑን ያሳለፈው ሮበርት ኦዶንካራ ወደ ጊኒው ሆሮያ የሚያደርገውን ዝውውር አጠናቋል። ዩጋንዳዊው ግብ ጠባቂ…

ታፈሰ ሰርካ በቀጣይ ዓመት የመቐለን ማልያ የሚለብስ አምስተኛ አዲስ ተጫዋች ሆኗል

ከሌሎች ክለቦች ቀደም ብለው በዝውውሩ እየተሳተፉ የሚገኙት ምዓም አናብስት የመከላከያው የመስመር ተከላካይ ታፈሰ ሰርካ የግላቸው ለማድረግ…

መቐለ 70 እንደርታ ተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል

በነገው ዕለት የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን የሚጀምሩት ምዓም አናብስት ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ ለመቀላቀል ተስማምተዋል። ከሌሎች…

ኤፍሬም አሻሞ ቻምፒዮኖቹን ለመቀላቀል ተስማማ

ባለፈው ዓመት ከወልዋሎ ጋር ጥሩ ዓመት ያሳለፈው የመስመር ተጫዋቹ ኤፍሬም አሻሞ መቐለ 70 እንደርታን ለመቀላቀል ተስማማ።…