የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌው ሀድያ ሆሳዕና የቀድሞው ተጫዋቹን ሲያስፈርም የተከላካዩንም ውል አራዝሟል። በአዲሱ አሰልጣኛቸው ዮሐንስ ሳህሌ መሪነት…
ዝውውር

ነብሮቹ አንድ ተጫዋቾች አስፈርመዋል
ሀድያ ሆሳዕናዎች ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል። ዮሐንስ ሳህሌን ዋና አሰልጣኝ አድርገው የሾሙት ሀድያ ሆሳዕናዎች ባለፈው የውድድር ዓመት…

ሲዳማ ቡና አጥቂ አስፈርሟል
በትናንትናው ዕለት ወደ ዝውውሩ በመግባት አዳዲስ ተጫዋቾችን ማስፈረም የጀመረው ሲዳማ ቡና አራተኛ ተጫዋች አግኝቷል። በተጠናቀቀው የውድድር…

ወላይታ የቀድሞው ተጫዋቹን አስፈረመ
የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹው ወላይታ ድቻ የቀድሞው ተጫዋቹን አስፈርሟል። ዘግየት ብሎም ቢሆን ወደ ተጫዋቾች የዝውውር መስኮት የተቀላቀለው…

ሲዳማ ቡና ሦስተኛ ተጫዋቹን አስፈርሟል
በሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመገኘት የአዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር እየፈፀመ የሚገኘው ሲዳማ ቡና የአማካይ ስፍራ ተጫዋች የግሉ…

ሲዳማ ቡና አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሷል
በዝውውር መስኮቱ ላይ ዘግየት ብሎም ቢሆን እየተሳተፈ የሚገኘው ሲዳማ ቡና አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የሁለት ተጫዋቾችን ውል…

ባህር ዳር ከተማ አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የአንድ ተጫዋች ውል አድሷል
በአሠልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመራው ባህር ዳር ከተማ ከከፍተኛ ሊግ የአንድ ተጫዋች ዝውውር ሲፈፅም የአንድ ነባር ተጫዋች…

ንግድ ባንክ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል
ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዘንድሮ ያደገው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በአሠልጣኝ…

ኢትዮጵያ መድን አዲስ ግብ ጠባቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል
ከሌሎቹ የሊጉ ክለቦች በተሻለ በዝውውሩ ተሳትፎ እያደረገ የሚገኘው መድን ግብ ጠባቂ አስፈርሟል። እስካሁን የአራት አዳዲስ ተጫዋቾችን…

ወላይታ ድቻ አማካይ አስፈርሟል
ከሰዓታት በፊት ባዬ ገዛኸኝን ያስፈረሙት ወላይታ ድቻዎች አማካይ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ያሬድ…