መረጃዎች| 51ኛ የጨዋታ ቀን

መረጃዎች| 51ኛ የጨዋታ ቀን

በ13ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚካሄዱ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ ወልዋሎ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ኢትዮጵያ ቡና

“አንድ ነጥብ መጥፎ አይደለም እንደ ተጋጣሚያችን ጥንካሬ” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “ቫር አይቶ ይሻር ምን አይቶ እንደሻረ…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ እና ቡናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ለተመልካች ሳቢ የነበረው የድሬዳዋ ከተማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል። ኢትዮጵያ ቡና የአንደኛ ሳምንት ተስተካካይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-1 ባህርዳር ከተማ

የጣናው ሞገድ በሐይቆቹ ላይ የበላይነት አሳይቶ ሦስት ነጥብ ካሳካበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር…

ሪፖርት | የጄሮም ፊሊፕ አስደናቂ ጎል ለባህርዳር ጣፋጭ ድል አስገኝቷል

ሁለቱን የውሀ ዳር ከተሞች ያገናኘው የጣናው ሞገድ እና ኃይቆቹ መርሐ-ግብር በባህርዳር ከተማ 1ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ሀዋሳዎች…

መረጃዎች| 50ኛ የጨዋታ ቀን

የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀምራል። የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና

ሀዲያ ሆሳዕና ጫላ ተሺታ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ መቻልን ከረቱበት ጨዋታ መጠናቀቅ ቀኋላ አሰልጣኞቹ ከሶከር…

ሪፖርት | ነብሮቹ መሪውን በማሸነፍ ሰንጠረዡን መምራት ጀምረዋል

ሀድያ ሆሳዕና ከረጅም ጊዜ ጉዳት ተመልሶ የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገው ጫላ ተሺታ ብቸኛ ጎል መቻልን 1ለ0 በመርታት…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ኢትዮጵያ መድን 3 – 1 ስሑል ሽረ

👉 “ይገባናል ብዬ ነው የማስበው” 👉 “አጀማመራችን ጥሩ ነበር ከዕረፍት በኋላ ግን እንደጠበቅነው አይደለም” አሰልጣኝ ገብረመድህን…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ወደ መሪዎቹ ጎራ የተቀላቀለበት ወሳኝ ድል አስመዝግቧል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 12ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን የ9፡00 ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ስሑል ሽረን ማሸነፍ ችሏል። ኢትዮጵያ…