መረጃዎች | 49ኛ የጨዋታ ቀን

መረጃዎች | 49ኛ የጨዋታ ቀን
የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ጨምሮ በገና ዋዜማ የሚካሄዱ የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሀ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየተ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-0 መቐለ 70 እንደርታ
ያለግብ ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ ተከታዩን ብለዋል። አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ “በጨዋታው ግብ…

ሪፖርት | የምሽቱ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
በሙከራዎች ያልታጀበው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ 0ለ0 ተጠናቋል። በፌድራል ዋና ዳኛ ሔኖክ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ/ዩ 0-3 አዳማ ከተማ
አዳማ ከተማ ወደ ሜዳው በተመለሰበት የሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታ ወልዋሎን 3ለ0 ከረታ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ የከተማውን ቆይታ በድል ከፍቷል
በዕለቱ ቀዳሚው መርሃግብር አዳማ ከተማ በሊጉ ግርጌ የሚገኘውን ወልዋል ዓዲግራት ዩኒቨርስቲን መርታት የከተማውን ቆይታ በድል ከፍቷል።…

መረጃዎች | 48ኛ የጨዋታ ቀን
በ12ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ። ወልዋሎ ዓ.ዩ ከ አዳማ ከተማ በመጨረሻው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
የምሽቱ ጨዋታ በፈረሰኞቹ የበላይነት ከተቋጨ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ ነበራቸው። አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
ፈረሰኞቹ በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠሩት ግቦች ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ1 በመርታት ሶስት ነጥብ አሳክተዋል። ፈረሰኞቹ በ11ኛው ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 1-1 ድሬዳዋ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ በአህመድ ረሺድ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከባህር ዳር ከተማ ጋር ነጥብ ከተጋሩበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ የጣናውን ሞገድ ሁለት ነጥብ አስጥለዋል
84 ደቂቃዎችን በጎዶሎ ተጫዋች በመጫወት ሲመሩ የቆዩት ድሬዳዋ ከተማዎች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከባህርዳር ከተማ ጋር 1ለ1…