ዋልያዎቹ
“ማሸነፍ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ካልሲቶ ፓሱዋ
👉 “ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ቢጠናቀቅም እኛ ማሸነፍ ይገባን የነበረ ጨዋታ እንደነበረ አስባለሁ።” 👉 “ድሬዳዋ እጅግ ውብ ቦታ ናት ህዝቡም ቢሆን እጅግ በጣም ደግ እና ተወዳጅ ነው።…
ፕሪምየር ሊግ
ኢትዮጵያ መድን “የስም ማጥፋት ተፈጽሞብኛል”” አለ
ኢትዮጵያ መድን በወልዋሎ ላይ ቅሬታ አቀረበ፤ “ያቀረቡት አምስት ነጥብ መሠረተ-ቢስ አሉባልታ ነው” ክለቡ የኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ክለብ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 37ኛ ሳምንት ከሽረ ጋር ባደረገው ጨዋታ ላይ ከአቅም በታች…
በትናንትናው ዕለት ጫማውን ከሰቀለው መስዑድ መሐመድ ጋር የተደረገ ቆይታ
👉 “ትክክለኛው ሰዓት ላይ ትክክለኛውን ውሳኔ ወስኛለሁ ብዬ አስባለሁ” 👉 “ጊዜው በጣም ነው የሚሮጠው በተለይ እግርኳስ ላይ ሲሆን” 👉 “በስልጠናው የሆነ ነገር ለሀገሬ አበረክታለው ብየ አስባለሁ።” 👉 “እንዲህ ያሉ ነገሮችን…
ከፍተኛ ሊግ
የግል አስተያየት | የኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለቦች እና ተግዳሮቶቻቸው
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለቦች እና ተግዳሮቶቻቸው:- ችግርን በትክክል መለየት የመፍትሄው ግማሽ ነው እንዲሉ (በዶ/ር ጋሻው ዘርጋው አብዛ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለቦች ለረጅም አመታት በበርካታ ስር የሰደዱ እና ውስብስብ ችግሮች ተውጠው…
Continue Readingኢትዮጵያውያን በውጪ
ትውልደ ኢትዮጵያዊው ወደ ፌይኖርድ አመራ
ተስፈኛው ትውልደ ኢትዮጵያዊው የመስመር ተጫዋች ወደ ፌይኖርድ አምርቷል በውድድር ዓመቱ 17 ግቦችን በማስቆጠር ግሩም ዓመት ያሳለፈው የ15 ዓመት ተስፈኛ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ሳሚል ኮሮማ እስከ 2029 በሚቆይ ውል ፌይኖርድን ተቀላቅሏል። ስሙ…
Continue Readingአምዶች
የሴት እግርኳስ ተጫዋቾች ጤና – ክፍል 2
ከእግርኳስ ጋር የተያያዙ የጤና መረጃዎችን በምናቀርብበት የሶከር ሜዲካል አምዳችን የዛሬ ትኩረታችን የሚሆነው በሴቶች እግርኳስ ውስጥ ያለው የአመጋገብ ስርአት ነው፡፡ በዶ/ር ብሩክ ገነነ የሴቶች እግርኳስ ማደግ ጋር ተያይዞ የህክምና ሥርአቱም አብሮ…
Continue Readingሶከር ሜዲካል | የሴት እግርኳስ ተጫዋቾች ጤና – ክፍል 1
ከእግርኳስ ጋር የተያያዙ ጉዳቶችን እና የህክምና መረጃዎችን በምናጋራበት በዚህ አምድ ለሚቀጥሉት ሳምንታት ከሴቶች እግርኳስ ጋር በተያያዘ ያሉትን የተለያዩ የህመም ዓይነቶች እና በዛ ላይ የተደረጉ ጥናቶችን ዋቢ በማድረግ የመፍትሄ ሀሳቦችን ያካተቱ…

