ቻምፒየንስ ሊግ| መቐለ 70 እንደርታ በካኖ ስፖርት በጠባብ ውጤት ተሸንፈዋል

በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የመጀመርያ ጨዋታቸውን ለማድረግ ወደ ኢኳቶርያል ጊኒ ማላቦ ያመሩት የተጠናቀቀው የውድድር ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር…

ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ነገ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታን ይመራሉ

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ነገ ከሚደረጉ ጨዋታዎች መካከል ጅቡቲ ላይ የሚደረገውን ጨዋታ አራት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ይመሩታል። ነገ…

” አሸንፈን ለመመለስ በሙሉ አቅማችን እንፋለማለን” የአዛም አሰልጣኝ ኤቲዬን ንዳዪቭጊጄ

በታንዛንያ ዳሬ ሰላም መቀመጫቸውን ያደረገው አዛሞች በኮንፌደሬሽን ዋንጫ ከፋሲል ከነማ ጋር ላለበት የቅድመ ማጣርያ ዙር ጨዋታ…

” ጨዋታውን እዚሁ ጨርሰን ለመሄድ ሁላችንም በቁርጠኝነት ተነስተናል። ” ኃይሉ ነጋሽ

የ2011 የኢትዮጵያ ዋንጫን አሸንፎ በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ተሳተፊ የሆነው ፋሲል ከነማ ነገ 10 ሰዓት ላይ በባህር…

ካኖ ስፖርት አካዳሚ ከ መቐለ 70 እንደርታ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ቅዳሜ ነሐሴ 4 ቀን 2011 FT’ ካኖ ስፖርት አ. 2-1 መቐለ 70 እ. 30′ ኦቢያንግ 81′…

Continue Reading

“የሜዳ ውጭ ጨዋታዎች ወሳኝ ስለሆኑ በጥንቃቄ ነው የምንጫወተው” ገብረመድህን ኃይሌ

የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ መቐለ 70 እንደርታ ነገ አመሻሽ ላይ ከሜዳቸው ውጭ የኢኳቶርያል ጊኒው ካኖ…

” ቡድናችን የቻምፒዮንነት እና የማሸነፍ መንፈስ ላይ ነው ያለው” ሚካኤል ደስታ

መቐለ 70 እንደርታ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ የሚያደርገውን የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ነገ 12፡00 ላይ ከኢኳቶርያል ጊኒው ካኖ…

የእሁዱ የፋሲል ከነማ ጨዋታ የቴሌቪዥን ሽፋን ያገኛል

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ፋሲል ከነማ ከታንዛንያው አዛም ጋር የሚያደርገው ጨዋታ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት እንደሚያገኝ ታውቋል። ሃዋሳ…

የትግራይ እና የባህር ዳር ስታዲየሞች አህጉራዊ ጨዋታዎችን ለማከናወን ፍቃድ አገኙ

የትግራይ ስታዲየም ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ጨዋታዎች ለማከናወን እውቅና ሲያገኝ የባህርዳር ስቴዲየምም በድጋሚ ፍቃዱን አግኝቷል። ባለፈው ሳምንት…

ቻምፒየንስ ሊግ | መቐለ 70 እንደርታ ወደ ማላቦ አቅንቷል

መቐለ 70 እንደርታዎች በታሪካቸው ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ለማድረግ ወደ ኢኳቶርያል ጊኒ ማላቦ ጉዞ…