በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ8ኛው ሳምንት ምድብ ሁለት የመጨረሻ ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወደ ድል ሲመለሱ አራት…
አርባምንጭ ከተማ
መረጃዎች | 8ኛው ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል
የ8ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አርባምንጭ ከተማ…
ሪፖርት| ሀድያ ሆሳዕና እና አርባ ምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
የሰባተኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ በሁለቱም ቡድኖች በኩል በተቆጠሩ የግንባር ግቦች ነብሮቹ እና አዞዎቹ…
የቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ7ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች
በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 7ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን የሚካሄዱ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ድሬዳዋ ከተማ…
ሪፖርት | ሸገር ከተማ እና ባህር ዳር ከተማ ድል ተቀዳጅተዋል
በስድስተኛው ሳምንት የመጨረሻ የጨዋታ ቀን በምድብ ሁለት ሸገር ከተማ እና ባህር ዳር ከተማ ወደ ድል የተመለሱበትን…
መረጃዎች | የ6ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን
6ኛው ሳምንት ሦስት ክለቦች የሊጉን አናት ለመቆናጠጥ በየፊናቸው በሚያደርጓቸው ፍልሚያዎች ይጠናቀቃል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እነሆ…
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ድል ሲቀናቸው ኢትዮጵያ መድን እና አርባ ምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
ከዕረፍት በፊት አራት ጎል በተቆጠረበት ጨዋታ ፈረሰኞቹ ጣፋጭ ድል ሲቀዳጁ ኢትዮጵያ መድን እና አዞዎቹ ያለ ግብ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የአምስተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን
በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን የሚደረጉ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ባህር ዳር…
ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከድል ጋር ታርቋል
አዳማ ከተማዎች ከ293 ደቂቃዎች በኋላ ባስቆጠሩት ጎል አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 አሸንፈዋል። በዋና ዳኛ ባሕሩ ተካ መሪነት…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ4ኛው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች
4ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል አርባምንጭ ከተማ ከ አዳማ ከተማ…

