ሪፖርት| ፈረሰኞቹ ወደ ድል ሲመለሱ ሳቢ የነበረው የአዲስ አዳጊዎቹ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ8ኛው ሳምንት ምድብ ሁለት የመጨረሻ ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወደ ድል ሲመለሱ አራት…

መረጃዎች | 8ኛው ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል

የ8ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አርባምንጭ ከተማ…

ሪፖርት| ሀድያ ሆሳዕና እና አርባ ምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

የሰባተኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ በሁለቱም ቡድኖች በኩል በተቆጠሩ የግንባር ግቦች ነብሮቹ እና አዞዎቹ…

የቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ7ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 7ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን የሚካሄዱ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ድሬዳዋ ከተማ…

ሪፖርት | ሸገር ከተማ እና ባህር ዳር ከተማ ድል ተቀዳጅተዋል

በስድስተኛው ሳምንት የመጨረሻ የጨዋታ ቀን በምድብ ሁለት ሸገር ከተማ እና ባህር ዳር ከተማ ወደ ድል የተመለሱበትን…

መረጃዎች | የ6ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን

6ኛው ሳምንት ሦስት ክለቦች የሊጉን አናት ለመቆናጠጥ በየፊናቸው በሚያደርጓቸው ፍልሚያዎች ይጠናቀቃል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እነሆ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ድል ሲቀናቸው ኢትዮጵያ መድን እና አርባ ምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

ከዕረፍት በፊት አራት ጎል በተቆጠረበት ጨዋታ ፈረሰኞቹ ጣፋጭ ድል ሲቀዳጁ ኢትዮጵያ መድን እና አዞዎቹ ያለ ግብ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የአምስተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን የሚደረጉ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ባህር ዳር…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከድል ጋር ታርቋል

አዳማ ከተማዎች ከ293 ደቂቃዎች በኋላ ባስቆጠሩት ጎል አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 አሸንፈዋል። በዋና ዳኛ ባሕሩ ተካ መሪነት…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ4ኛው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች

4ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል አርባምንጭ ከተማ ከ አዳማ ከተማ…