በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከጣና ሞገዶቹ ጋር ያሳለፈው ተመስገን ደረሰ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር…
ባህር ዳር ከተማ

ቻርልስ ሪባኑ በመጨረሻም የባህር ዳር ተጫዋች ሆኗል
በክረምቱ የዝውውር መስኮት በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች ከዚህ ቀደም ቅድመ ስምምነት ስለመፈፀሙ የዘገብነውን ናይጄሪያዊውን…

ባህርዳር ከተማ አማካይ አስፈረመ
የአሰልጣኝ አብርሃም መብራቱው ባህርዳር ከተማ ያብስራ ተስፋዬን የግሉ አድርጓል፡፡ ለቀጣዩ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጠናክሮ ለመቅረብ…

ባህር ዳር ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የጣና ሞገዶቹ የአዲስ ፈራሚዎቻቸውን ቁጥር ስድስት አድርሰዋል። ከሰሞኑ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ እየቀላቀለ የሚገኘው ባህርዳር ከተማ…

ሀብታሙ ታደሠ ባህር ዳር ከተማን ተቀላቅሏል
በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመሩት ባህር ዳር ከተማዎች አራተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል። እስከ ዛሬ ፍፁም ጥላሁን ፣ ዱሬሳ…

የጣና ሞገዶቹ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል
ባህር ዳር ከተማ ወደ ዝውውሩ በመግባት ሦስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል። አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ቡድናቸውን በቀጣይ ለማጠናከር እንቅስቃሴ…

የጣና ሞገዶቹ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል
ባህር ዳር ከተማ ወደ ዝውውሩ በመግባት ሦስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል። አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ቡድናቸውን በቀጣይ ለማጠናከር እንቅስቃሴ…

ዱሬሳ ሹቢሳ የጣናው ሞገዶቹን ተቀላቅሏል
ባህር ዳር ከተማ ፈጣኑን የመስመር አጥቂ ዱሬሳ ሹቢሳን የግሉ አድርጓል። በትናንትናው ዕለት በይፋ የዝውውር ገበያውን የተቀላቀለው…

ባህር ዳር ከተማ አማካይ ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል ተስማማ
በትናንትናው ዕለት ያሬድ ባየህን የመጀመሪያው ፈራሚው ያደረገው ባህር ዳር ከተማ ናይጄሪያዊውን አማካይ የግሉ ለማድረግ በቃል ደረጃ…

ያሬድ ባዬ ወደ ጣና ሞገዶቹ ያመራ የመጀመርያ ተጫዋች ሆኗል
በአሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ ያሬድ ባዬን ወደ ቡድኑ መቀላቀሉን አሳውቋል። በዘንድሮ የውድድር ዓመት…