ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድል አሳክቷል

በአራተኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በምክትል አሰልጣኞች መካከል የተደረገው የሁለቱ ቡናዎች ጨዋታ መስፍን ታፈሰ…

ቡናማዎቹ በዛሬው ጨዋታ በዋና አሠልጣኛቸው አይመሩም

አሠልጣኝ ተመስገን ዳና በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን እንደማይመሩ ታውቋል። የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች እየተከናወኑ…

መረጃዎች | 15ኛ የጨዋታ ቀን

የአራተኛ የጨዋታ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎች ነገ ይደረጋሉ። በተከታዩ ፅሁፋችንም በሁለቱ ጨዋታዎች ላይ ያተኮሩ መረጃዎችን…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል

ክፍት የነበረው የወልቂጤ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ በመስፍን ታፈሰ ብቸኛ ጎል ቡናማዎቹን ባለድል አድርጓል። በተመስገን…

መረጃዎች | 12ኛ የጨዋታ ቀን

ሦስተኛው የጨዋታ ሳምንት ነገ በሚያስተናግዳቸው ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና…

ሪፖርት | ኃይቆቹ ቡናማዎቹን በመርታት የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ሦስት ነጥብ አግኝተዋል

በካፍ ኮፌዴሬሽን ጨዋታ ምክንያት ተገፍቶ ዛሬ የተካሄደው ተጠባቂ ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል። ቡናማዎቹ ከወላይታ ድቻ…

የሁለተኛ ሳምንት የአራተኛ ቀን ጨዋታን የተመለከቱ መረጃዎች

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ከሁለት ቀናት ዕረፍት በኋላ ሲቀጥል ኢትዮጵያ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ…

ሪፖርት | ድቻ እና ኢትዮጵያ ቡና አቻ ተለያይተዋል

የዕለቱ የመጀመሪያ በነበረው መርሐ-ግብር ድቻ እና ኢትዮጵያ ቡና የውድድር ዘመኑን የመጀመሪያ ያለ ግብ በአቻ ውጤት የተጠናቀቀውን…

የሦስተኛ ቀን የሊጉ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች

በመጀመሪያው ሳምንት የሊጉ የሦስተኛ ቀን ውሎ የሚደረጉ ሁለት ፍልሚያዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አጠናክረናል። ወላይታ ድቻ ከ…

Continue Reading

ኢትዮጵያ ቡና የውጪ ዜግነት ያለው ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

ኢትዮጵያ ቡና የግብ ጠባቂ ኮታውን በቦትስዋናዊ የግብ ዘብ ማሟላቱ ታውቋል። ኢትዮጵያ ቡና በአሰልጣኝ ተመስገን ዳና መሪነት…